ትራንስ ኢትዪጰያ ኃ/የተ/የግል ማህበር በመቐሌ መ/ቤት ግቢ ዉስጥ የሚገኙ ያገለገሉ ንብረቶች በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ይምታማሉ በጨረታዉ እንድሳተፉ ይጋብዛል

ትራንስ ኢትዮጽያ ኋ/የተ/የግ/ማህበር

ተጨራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ከሚያስገቡት ጠቅላላ የጨረታ ዋጋ 10% በሲፒአ መልክ ለትራንስ ኢትዩጰያ ኃ/የተ/የግል ማህበር ስም ማስያዝ አለባቸዉ

1 ተጫራቾች የኣንድ ዕቃ የጨረታ ዋጋ ሲያስገ የተጨማሪ እሴት ታክስ ጨምሮ መሆኑ እና አለመሆኑ በግልፅ ማስቀመጥ አላባቸዉ

2 የጨረታ አሸናፊ ገንዘቡ ገቢ በማድረግ ጨረታዉ ካሸነፈበት ቀን ጀምሮ በ5 ቀናት ዉስጥ በራሱ ማጓጓዣ በመጠቀም መንሳት አለበት በተቀመጠዉ ቀናት ካላነሳ ግን ያስያዘዉ የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና (ሲፒኦ) ለኩባንያችን ገቢ ሆኖ ጨረታዉ ለሁለተኛ አሸናፊ ይሰጣል

3 ተጫራቾች ከመጋቢት 20 ቀን 2008 ዓም ጀምሮዉ የጨረታ ሰነዳችሁ የማይመለስ ብር 50 በመክፈል ግዢ ንብረት አቅረቦትና ቀጥጥር መምርያ መዉሰድ ይችላሉ

4 ተጫራቾች የጨረታ ዋጋቸዉ በፖስታ አሽገዉ በግዢ ንብረት አቅርቦትና ቁጥጥር መምሪያ በተዘጋጀዉ ሳጥን ዉስጥ እስከ መጋቢት 30 ቀን 2008 ዓም 8:00 ሰዓት ድረስ ማስገባት አለባቸዉ

5 ጨረታዉ መጋቢት 30 ቀን 2008 ዓም ከቀኑ 8:30 ሰዓት ተጫራቾች በተገኙበት መቀለ ዋናቢሮ በትንሽ አዳራሽ ይከፈታል (ተጫራቾች ባይገኙም ጨረታዉ ይከፈታል)

6 የዕቃዉ መጠን በርክክብ ጊዜ ከተጠቀሰዉ መጠን ሊበዛ እንደሚችል መገንዘብ አለባቸዉ

7 ኩባንያዉ ጨረታዉ በምሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

  ማብራርያ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 0344408205/0914730007 ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo