የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ቤትና ቦታ መሸጥ ይፈልጋል

ከፍተኛ ፍርድ ቤት

በአፈ/ከሳሽ፡- አቶ መኮንን አማረ እና በአፈ/ተከሣሾች፡-እነ ወ/ሮ ራሄል አማረ (6 ሰዎች) መካከል ባለው የአፈፃፀም ክርክር በክ/ከተማ 1ይ ወያነ ቀበሌ 16 የሚገኝ በምስራቅ ወ/ሮ ኪዳን፣ በደቡብ መንገድ፣ በምእራብ መንገድ ፣ በሰሜን ፈረደ ወ/ገብርኤል የሚያዋስነው 145 ካ.ሜ ቤትና ቦታ በኣማረ በላይ ስም ወይም በወ/ሮ አስካለማርያም ግርማይ የሚታወቅ በጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ እንዲሸጥ ፍርድ ቤቱ ባዘዘው መሰረት መነሻ ዋጋው ብር 2,215,194.46 (ሁለት ሚሊዮን ሁለት መቶ አስራ አምስት ሺህ አንድ መቶ ዘጠና አራት ከ 46/100) በ16/8/2016 ዓ/ም ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ እስከ 6፡00 ሰዓት‍‍‍‍‌‍‌‍‌‌‌‍‍‍‌‍ በጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ስለሚሸጥ በዚህ ቀንና ቦታ ተገኝተው እንዲጫረቱ የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የመቐለ ፍ/ብሄር ምድብ ችሎት አዟል።

የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo