በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማሕበር የትግራይ ክልል _ ቅ/ጽ/ቤት ለሚሰጠዉ የሰብአዊ አገልጉሎት ድጋፍ የሚዉል የተለያዩ ምግብ ነክ ምርቶች በቀረበው ስፔስፊኬሽን መሰረት አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

በኢትዩጵያ ቀይሕ መስቀል ማሕበር የትግራይ ቅርንጣ

በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማሕበር የትግራይ ክልል _ ቅ/ጽ/ቤት ለሚሰጠዉ የሰብአዊ አገልጉሎት ድጋፍ የሚዉል የተለያዩ ምግብ ነክ ምርቶች በቀረበው ስፔስፊኬሽን መሰረት አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም በጨረታው መሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቶች፡-

1. የዘመኑ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላችሁ

2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ማረጋገጫ ማቅረብ የምትችሉ

3. የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) የተመዘገባችሁ

4. በአቅራቢነት የተመዘገባችሁ

5. ከሚመለከተዉ የመንግስት አካል የምርት ጥራት ፍቃድ ማረጋገጫ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል

6. የማይመለስ ብር 50.00 በመክፈል የጨረታ ሰነድ ከቢሮ ቁጥር 10 በስራ ሰዓት ከ05/7/2016 ዓ/ም እስከ 19/7/2016 ዓ/ም መውሰድ ትችላላችሁ

7. ተጫራቶች የዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ በትክክል ሞልታችሁ በማሸግ እስከ 19/7/2016 ዓ/ም ሰዓት 9፡00 ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀ ሳጥን ማስገባት ይቻላል። በተጨማሪም ለውድድር ለጨረታ ያቀረባቹሁት ዋጋ ለምን ያህል ጊዜ እንደሚቆይ /validity period/ መጠቀስ አለበት፡

8. ተጫራቶች አስፈላጊ የሆኑ ሰነዶች በታሸገ ፖስታ ማቅረብ አለባቸው፡፡

9. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ብቻ ብር 20,000.00 (ሃያ ሺህ ብር) ማስያዝ ይኖርባቸዋል። በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ኣይፈቀድም፡፡

10. የጨረታ ሰነድ የሚከፈትበት ቀን 19/7/2016 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ሲሆን ተጫራቾች

ወይም ህጋዊ ወኪላቸው ጨረታው በሚከፈትበት ቀንና ሰዓት ቢገኙ ይመረጣል። ሆኖም ግን ባለመገንኘታቸው ጨረታው አይስተጓገልም፡፡

11. አሸናፊ ተጨራች ጨረታው ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ በ3 ቀናት ውስጥ ካሸነፉት ጠቅላላ ዋጋ 10% ሲፒኦ በማስያዝ ቀርቦ ውል የማሰር ግዴታ አለበት

12. ጽ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው በኢትዮጵያ ቀይሕ መስቀል ማሕበር የትግራይ ክልል ቅ/ጽ/ቤት ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር -- 0914700961 መደወል ይችላል፡

የጨረታ ዋጋ ማቅረብያ ሰነድ (Price Qutation)

ተ/ ቁየዕቃው ዓይነትመለክያብዛትያንዱ ዋጋጠቅላላ ዋጋየሚያቀርቡበት የፋብሪካ ስም ይገለፅ
1የምግብ ፈሳሽ ዘይት ባለ 5 ሌትር 1ኛ ደረጃበቁጥር200
2የስንዴ ዱቄት 1ኛ ደረጃበኩንታል60
3የዱቄት ወተት ባለ 5 ኪግ 1ኛ ደረጃበቁጥር
4ፓስቲኒ 500 ግራም ባለ 20 እሽግበካርቶን50


ማብራርያ

- ተወዳዳሪዎች የዋጋ ማቅረብያ ሰነድ ሞልታችሁ ፌርማና ማህተም መደረግ ኣለበት፡፡

- የመጠቀምያ ጊዜው(Expair date) ረዘም ያለ ከሆነ ይመረጣል፣፣

- ለጨረታ ያቀረባችሁ ዋጋ ለምን ያህል ጊዜ እንደሚቆይ ቀን

- እቃውን ካሸነፉ የሚያቀርቡበት ጊዜ ቀን

የኣቅራቢ ድርጅት ስም

ፌርማ

ቀን

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo