በሀገር መከላኪያ ሚኒስቴር ሎጂስቲክ ዋና መምሪያ የ4ኛ ደረጃ ሜንቴናስ መቀሌ ኮሪደር ለ2008 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚዉሉ

በሀገር መከላኪያ ሚኒስቴር ሎጂስቲክ ዋና መምሪያ የ4ኛ ደረጃ ሜንቴናስ መቀሌ ኮሪደር

1 የቶዩታ መለዋወጫ ዕቃዎች እና የተለያዩ ጎማዎች መግዛት ይፈልጋል በዚሁም መሠረት በዘርፉ የተሰማሩ ሕጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸዉ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር TIN ያላቸዉና እና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆናቸዉን የተጨማሪ እሴት ታክስ VAT ከፋዩች እነዲወዳደሩ ይጋብዛል በመሆኑም ተጫራቾች የጨረrታዉን ዝርዝር መመሪያ እና ዝርዝር ፍላገት የያዘ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 100 መቶ ብር ብቻ በመክፈል ዘዉትር በስራ ሰዓት መቀሌ ላጪ ኣካባቢ ከሚገኘዉ የሎጂስቲክ መምሪያ የ4ኛ ደረጃ ሜንቴናስ መቀሌ ኮሪደር ግዥ ቢሮ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በመግዛት ተጫራቾች የመወዳደሪያ የሰነዳቸዉን እና የሚወዳደሩበት ዋጋ በስም በታሸገ ኤንቬሎፕ በኮፒና በኦርጅናል በማድረግ በበሮዉ ወደ ተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን እስከ መጋቢት 30 ቀን 2008 ዓ/ም ከጠዋቱ 3:30 ሰዓት መስገባት ይችላሉ ጨረታዉ በዚሁ ቀን 3:30 ተዘግቶ በ 4:00 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎች በተገኙበት ይከፈታል መቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠራዝ መብቱ የተጠጠበቀ ነዉ

   ለተጨማሪ ማብረሪያ 034 240 00 02Â

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo