ጉና የንግድ ስራዎች ሃላ/የተ/የግ /ማህበር የተለያዩ ያገለገሉ ተሽካርካሪዎችና ማሽነሪ እንዲሁም ሌሎች እቃዎች በጨረታ ባሉበት ሄኔታ ኣጨርቶ መሸጥ ይፈልጋል

ጉና የንግድ ስራዎች ሃላ/የተ/የግ /ማህበር

1 ንብረቱ በመቀሌና ከተማ እና ኣዲስአበባ የተለያዩ ቦታዎች ይገኛል በተጠቀሰዉ ቦታ ይህ ማስታወቂያ  በዲዳብሊዉ ኢንትርናሽናል  /Dw International / ቴሌቭዝን ከተላለፈበት ቀን ጀምሮ እክ መጋቢት 13/ 2016 ዓም ማመልክት ይችላሉ

2 ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን በመግዛት የመሸጣ መነሻ ዋጋዉን ማየት ይችላሉ

3 ጨረታዉ ተጫራቾች ወይ ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በመቐለ ከተማ ቀበሌ 16 ቀይ መስቀል ግቢ በሚገኘዉ ኣዳራሽ ከመጋቢት 10/2016 ዓም እስከ መጋቢት 13/ 2016 ዓም ግልፅ ጨረታ ይካሄዳል

4 ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ከመሸጫ መነሻ ዋጋ 20 % በስፒኦ ቅድሚያ ማሲያዝ ይኖርባቸዋል

5 ተጫራቾች ተጫርቶ ያሸነፍዎቸዉ ንብረት ዋጋዉን በመክፈል በኣስር / 10 / የስራ ቀናት ዉስጥ ማንሳት አለባቸዉ ካላነሱ ግን በስፒኦ ያስያዙትን ለድርጅቱ ገቢ ሆኖ ንብረቱ በድጋሚ ጨረታ ይቀርባል

6 ገዥዎች የስም ማዘዋሪያ ምሉ ወጪዉን ይሸፍናሉ

7 ድርጅቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታዉ ሙሉ በሙሉ ወይ በከፈል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo