በሰ/ዕዝ 21ኛ ክ/ጦር ጠ/መምሪያ የሚያስፈልጉ የተለያዩ የህንፃ መሳሪያዎች ጠጠር እና ለሰራዊቱ ቀለብ አገልግሎት የሚዉል ከዚህ በታች በዝርዝር የተገለፁት ዕቃዎች በዘርፉ ተሰማርተዉ አግባብነት ያለዉ ንግድ ፈቃድ ካላቸዉ ድርጅቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

21ኛ ክ/ጦር

ጨረታዉ 26/7/08 ዓም በ 8:00 ሰዓት ቀን ተጫራቾች እና ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ ባሉበት 21ኛ ክ/ጦር ጠ/መምሪያ በአዲግራት መድሃኒት ፋብሪካ ቢሮ በ8:20 ይከፈታል እያንዳንዱ የሰነድ መግዣ ዋጋ የማይመለስ 50 ብር በመክፈል መስታወቂያዉ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ መግዛት ይችላሉ

ተቁ

ማቴሪያል

መለኪያ

ብዛት

መግለጫ

1

ፕላስቲክ ወሸር

በቁጥር

5248

Â

2

የበር ማጠፊያ

በቁጥር

3274

Â

3

የበር መቀርቀሪያ

በቁጥር

2758

Â

4

የመስኮት

በቁጥር

4764

Â

5

የመስኮት መቀርቀሪያ

በቁጥር

3058

Â

6

ጠጠር

በm3

2861

Â

7

የቁም ከብት

በኪሎ

1080

Â

 ለበለጠ መረጃ ስቁ 0910054407 ወይም 0911907160

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo