በትግራይ ክልል ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ቢሮ ስር ዘላቂ የመሬት አያያዝ ፕሮግራም ማስተባበሪያ ዩኒት Resilient landscape and Livelihood project /RLLP/ በ2016 ዓም በፀደቀዉን የግዥ ዕቅድ መሰረት በትግራይ ዘላቂ የመሬት አያያዝ ፕሮግራም ስር ላሉ ፕሮጀከት ወረዳዎች አገልግሎት የሚዉሉ ለችግን ጣብያ አጋዥ ዉስጥ የተጠቀሱት ዕቃዎች መግዛት ስለሚፈልግ የመወዳደሪያ ሀሳብ እንድታቀርቡ ይጋብዛል

ቢሮ ሕርሻን ሃፍቲ ተፈጥሮን ትግራይ

የግዥ መለያ ቁጥር /Reference No : ET- TNRS BOA -402411 –GO-RFQ

1 የተፈላጊ ዕቃዎች ዝርዝር ኣባሪ በተደረገዉ ሰንጠረዥ ላይ ተመልክተዋል

2 የመወዳደሪያ ሃሳቡ በታሸገ ኢንቨሎፕ ዉስጥ ሆኖ እስከ 14/6/2016 ዓም 3:30 ሰዓት ለግዥ ፈፃሚዉ መስሪያ ቤት ቢሮ ቁጥር 12 መድረስ አለበት የመወዳደሪያ ሃሳቡ በ 14/6/2016 ዓም 4:00 ሰዓት ይከፈታል

3 ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ብር 30000 /ሳለሳ ሺ ብር/ በስፒኦ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማቅረብ አለባቸዉ የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና  ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ ጨረታዉ ከተከፈተበት ጊዜ ኣንስቶ ለ 30 / ለሳላሳ ቀናት ይሆናል

4 ተጫራቾች ጨረታ ሰነድ ከቢሮ ቁጥር  15 ኣንደኛ ፎቅ በስራ ሰዓት ከ 2:30 እስከ 6:00 ከሰኣት በፊት  እና ከ 8:00 እስከ 11:00 ባለዉ ጊዜ በኣካል ተገኝተዉ ሰነዱን መዉሳድ ይገባቸዋል

5 የዕቃዎች ማስከበሪያ ቦታ በትግራይ ክልል ግብርና ተፈጥሮ ሃብት ቢሮ ሆኖ ማስከበሪያ ጊዜዉ ግዥዉከታዘዘበት ቀን ጀምሮ በ 20 /ሃያ ቀናት ዉስጥ ይሆናል

6 ኣቅራቢዎች ጠቅላለ ዋጋዉን በቁጥር በፊደል መፃፍ አለባቸዉ በቁጥር በፊደል በተገለፀዉ የዋጋ መጠን መካከል አለመጣጣም ካለ በፊደል የተገለፀዉ ተቀባይነት ይኖረዋል በነጠላ ዋጋ እና በጠቅላላ ዋጋ መካከል ልዩነት ካለ ነጠላ ዋጋዉ ተቀባይነት ይኖረዋል

7 ኣቅራቢዎች በእያንዳንዱ የዕቃ ዝርዝር ማቅረቢያ ሰንጠረዥ ዉስጥ የዕቃዉን ኣየነት ብዛት ነጠላ ዋጋ እና ጠቅላለ ዋጋ ዉን መሙላት እንዲሁም ቀን ፊርማና የድርጅት ማህተም ማስፈር ይገባቸዋል

8 ተጫራቾች የሚከተሉት ሰነዶች ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማያያዝ ይኖርባቸዋል

9 በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ኮፒ

10 የግብር ምዝገባ ቁጥር ወይም የግብር ከፈያን መለያ ቁጥር ኮፒ

11 የተጨማሪ እሴት ታክስ ኮፒ

9  ቤታችን የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉ ወይ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ ማብራሪያ ደኩመንቱ ላይ ይመልከቱ

አባሪ የመወዳደሪያ ሀሳብ ማቅረቢያ ሰንጠረዥ

ተቁ

የዕቃዉ ኣይነትና መግለጫ

መለኪያ

ብዛት

ነጠላ ዋጋ(ብር) 15 % ጨምሮ

ጠቅላላ ዋጋ  (ብር) 15% ጨምሮ

1

Polythene tube roll(8cm)

kg

12700

2

Polythene tube roll(16cm)

Kg

1000

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo