በትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ጤና ምርምር ኢንስቲትዩት የኮምፒውተርና ኮምፒውተር ተዛማጅ እቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

የትግራይ ክልል ጤና ምርምር ኢንስቲትዮት

ግልፅ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ማስታወቂያ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏

በትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ጤና ምርምር ኢንስቲትዩት የኮምፒውተርና ኮምፒውተር ተዛማጅ እቃዎች በግልፅ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

ስለዚህ የሚከተሉት መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የምትችሉ መሆኑን ይጋብዛል።

  1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸው
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸው፤
  3. የተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ ፤
  4. ተጫራቾች በጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ለመሳተፍ ከላይ በተራ ቁጥር 1-3 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው ፤
  5. የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ስፔስፊኬሽን/ዝርዝር መግለጫ/ ከጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ሰነዱ ላይ ማግኘት ይችላሉ፤
  6. ተጫራቾች የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ሰነዱን መግዥያ 100 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል በግ/ፋ/ን/አስ/ቡድን ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛው በመምጣት መግዛትና ሰነድ ማስገባት ይችላሉ።
  7. ተጫራቾች የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ማስከበሪያ ዋስትና የሚወዳደሩበትን ጠቅላላ ዋጋ ሃምሳ ሺህ /50,000/ ብር በC.P.O ከህጋዊ የባንክ ዋስትና ማስያዝ አለባቸው።
  8. ተጫራቾች የእቃውን ዝርዝር ነጠላ እና ከቫት ጋር ከጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ሰነዱ ጋር አባሪ አድርገው በተሰጠው ስፔስፊኬሽኑ መሰረት በመሙላት ፋይናሻል ኦርጂናል ቴክኒካል ኦረጂናል ፋይናንሻል ኮፒ ቴክኒካል ኮፒ ለብቻ በፖስታ ከታሸገ በኋላ በመጨረሻ ሁሉንም በኣንድ ፖስታ ታሸጎ በግ/ፋ/ን/ኣስ/ቡድን ማቅረብ ይችላሉ።
  9. ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው የሚከፈተው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ወይም ባይገኙም በግ/ፋ/ን/አስ/ቡድን ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ16ኛው ከቀኑ 7:45 ታሽጎ 8:00 ላይ ይከፈታል። የስራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት‍‍‍‍‌‍‌‍‌‌‌‍‍‍‌‍ ታሽጎ በዚሁ ቀን 8:00 ላይ ይከፈታል።
  10. የቀረበው የዋጋ መወዳደሪያ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው ከተከፈተበት ዕለት አንስቶ ለ30 ቀናት ፀንቶ ይቆያል።
  11. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ስለ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ በግ/ፋ/ን/ኣስ/ቡድን በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 09 10 38 50 45/09 33 48 71 40/09 14 03 45 39

አድራሻ ዓዲሽምድሖን ዳሽን ባንክ ፊት ለፊት

በትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ጤና ምርምር ኢንስቲትዩት

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo