በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን መቐለ ቅ/ጽ/ቤት የደንብ ልብስ ዕቃዎች ፣ የጽዳት ዕቃዎች ፣ የቢሮ መገልገያ ፈርኒቸር ዕቃዎች እና የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች ግዥ መፈጸም ይፈልጋል

ጉምሩክ ኮሚሽን መቐለ ቅ/ጽ/ቤት

የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ቁጥር: ECCMB/NCB/003/2009

በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን መቐለ ቅ/ጽ/ቤት ድርጅቶችን በግልፅ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ አወዳድሮ የሚከተሉትን እቃዎች ግዥ መፈጸም ይፈልጋል፡፡

  • ሎት አንድ፣ የደንብ ልብስ ዕቃዎች
  • ሎት ሁለት፣ የጽዳት ዕቃዎች
  • ሎት ሦስት፣ የቢሮ መገልገያ ፈርኒቸር ዕቃዎች
  • ሎት አራት፣ የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች

በጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ድርጅቶች የሚከተሉትን መስፈርቶች ማሟላት ይጠበቅባቸዋል፡፡

  1. ህጋዊ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ እንዲሁም ቲን ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችሉ ፡፡
  2. የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ወይም ከልል ፋይናንስ ቢሮ ባዘጋጀው የዕቃና አገልግሎት አቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተካተቱ ::
  3. ግብር የመክፈል ግዴታቸውን የተወጡ መሆኑን የሚያረጋግጥ በግብር አስገቢው ባለሥልጣን የተሰጠ ማስረጃ ማቅረብ
  4. ለተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆኑን የሚያረጋግጥ የምስከር ወረቀት፡፡
  5. የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ማስከበሪያ ለሎት አንድ ብር 30,000.00 ፣ ለሎት ሁለት ብር 30,000.00 ፣ ለሎት ሦስት ብር 50,000.0 እያንዳንዳቸው በባንክ በተመሠከረለት ቼክ (C.P.O) ወይም በሁኔታዎች ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ጋራንቲ ከጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ሰነዱ ጋር አያይዞ ማቅረብ ::
  6. ተጫራቾች የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ሰነዱን የማይመለስ ብር 200.00 (ሁለት መቶ ብር) በመክፈል ይህ ማስታወቂያ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው መከፈቻ ቀን ድረስ ትራንስ ኢ/ያ አጠገብ የሚገኘውን ዮሃንስ ግደይ ህንፃ ከሚገኘው የቅ/ጽ/ቤቱ የጉምሩክ ኮሚሽን መቐለ ቅ/ፅ/ቤ/ት ሃብት አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 301 በመቅረብ መግዛት ይችላሉ፡፡
  7. ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በሰም በታሽገ ኤንቨሎፕ በማድረግ የካቲት 11/2016 ዓ.ም. ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት‍‍‍‍‌‍‌‍‌‌‌‍‍‍‌‍ በፊት ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ውም በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 4:30 ሰዓት በመስሪያ ቤቱ አዳራሽ አራተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 401 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  8. የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው አሸናፊ የመልካም ሥራ አፈፃፀም ዋስትና 10%(አስር በመቶ) C.P.O በማስያዝ ከመ/ቤቱ ጋር ውል ይፈራረማል፡፡
  9. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ውን በሙሉ ሆነ በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  10. ተጫራቾች ዋጋው ከነቫቱ መሙላት ይጠበቅባቸዋል።

ስልክ ቁጥር 09 19 06 83 85/09 14 83 04 69

የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን መቐለ ቅ/ፅ/ቤት

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo