ዓለም ኣቀፍ የሕፃናት ኣድን መቀሌ ኤርያ ኦፊስ ለትርፍ ያልቆምና መንግስታዊ ያልሆነ ግብረ ሰናይ ድርጅት ነዉ በዚሁ መሰረት ለሚሰጣቸዉ ሰብኣዊ አገልግሎት መገልገያ የሚሆኑ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት መኪኖች በጨረታ አወዳድሮ ለመከራየት ይፈልጋል

ሴቭ ዘ ቺልድረን

ስለሆነም ከዚህ በታች ያሉትን መስፈርቶች የምታማሉ ተጫራቾች ሰነዱን መጥታችሁ በመዉሰድ መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን

የመኪኖች ዓይነት

  • ኮብራ (model 105)
  • ኮብራ (model 80)
  • ኮብራ Land cruiser (Mark2)

       የመወዳደርያ መስፈርቶች

  1. የመኪና ኪራይ ዉል የሚቆይበት ጊዜ ለስድስት ወር ይሆናል
  2. የ2008 ዓም የታደሰ ሕጋዊ ንግድ ፍቃድ ፎቶ ኮፒ ኣያይዞ ማቅረብ
  3. የTIN NO መለያ ቁጥር ያላችሁና የግብር ከፋይ የተመዘገባችሁ ፎቶ ኮፒ ማቅረብ
  4. የቫት ተመዝጋቢዎች የሆኑና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ
  5. የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ ብር 5000 (ኣምስት ሺህ) በዓለም ኣቀፍ የሕፃናት ኣድን መቀሌ ኤርያ ኦፊስ በCPO ወይ በባንክ ዋስትና ኣያያዝ ማቅረብ
  6. ጨረታዉ ከእኤኣ 14-25/03/2016 ኣየር ላይ የሚቆይ ሲሆን በ25/03/2016 8:00 ሰዓት ተዘግቶ ጨረታዉ በእለቱ በ 8:30 ባለ ቤቱ ወይም ሕጋዊ ወኪል በተገኘበት ይከፈታል ተጫራቾች በሰዓቱ ካልተገኙ ድርጅቱ በወቅቱ ጨረታዉን የመክፈት መብቱ የተጠበቀ ነዉ
  7. ጨረታዉ ኻሸነፉ 5000Â perfomance bond ብር ማስያዝ የሚችሉ
  8. ዋጋዉ በመወዳደሪያ ቅፅ ሰነድ የሚሞላ ሲሆን የድርጅታችን ማህተም ይደረግበታል
  9. ድርጅቱ የተሻለ ኣማራጭ ካለዉ ጨረታዉን በከፊልና በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ
  10. ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0344413724 መጠየቅ ይችላሉ

Â

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo