መስፍን ኢንዳስትሪያል ኢንጂነሪንግ ኃላ የተ የግል ኩባንያ (MIE) በመቀለ ለሚሰራዉ የመስፍን ኢንዳስትሪያል ኢንጂነሪንግ ማስፋፊያ ዎርክሾፕ የሙዉሉ ከዚህ በታች የተጠቀሱት አቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመገዛት ስለሚፈልግ ከዚህ በታች የተዘዘሩትን መስፈርት የምታሞሉ ተወዳዳሪዎች እንድትሳተፉ ኩባንያችን ይጋብዛል

መስፍን ኢንዱስትሪያል ኢንጂነሪንግ ኋ/የተ/የግ/ማህበር

Â

ተቁ

የእቃዉ ዓይነት

መለኪያ

ብዛት

የአንድ ዋጋ

የሚራገፍበት ቦታ

መብራሪያ

1

Reinforcement BarÂ

Country of origin Turkey

Pcs

1184

Â

መቀለ ኢላላ ፕጀክት

Â

2

Reinforcement BarÂ

Country of origin Turkey

Pcs

763

Â

መቀለ ኢላላ ፕጀክት

Â

3

Reinforcement Bar 4

Country of origin Turkey

Pcs

530

Â

መቀለ ኢላላ ፕጀክት

Â

4

Reinforcement Bar 8

Country of origin Turkey

Pcs

3736

Â

መቀለ ኢላላ ፕጀክት

Â

Â

Â

Â

Â

Â

Â

Â

Â

Â

  1. ተጫራቾች ቫት(VAT) ተመዝጋቢ እናÂ የ2008 ዓ/ምÂ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ማቅረብ የሚችሉ መሆነ አለባቸዉ
  2. ተጫራቾች የማይመለስÂ ኣንድ የታደሰ ንግድ ፈቃድ የታክስ ከፋይ ምዝገባ ምስክር ወረቀትÂ ፎቶ ኮፒ በማያያዝÂ ጨረታ ዋጋ በሰም በታሸገ ፖሰታ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 25/03/2016 እ.ኤ.አ 8:00 Â በመቀለ ዋና መስሪያ ቤት Â ለዚሁ ተብሎበተዘጋጀ የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባችዋል::
  3. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበርያ 200,000.00 (ሁለት መቶ Â ሺ ብር) ( CPO) ለጨረታዉ ዋስትና የሚሆን በስም በታሸገ ፖስታ ከጨረታ ጋር ማስገባት አለባቸው:: በፖስታ ያልታሸገ (CPO ተቀባይነት የለዉም
  4. ጨረታዉ 25/05/2016 እ.ኤ.አ ከሳት 8:00 ሰዓት ተዘግቶ በዛዉ ቀን 8:30 ተጫራቶች ወይም ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በ መቐለመስፍን ዋና መ/ቤት በሚገኝ የስብስባ አዳራሽ የሚከፈት ሲሆን ሰነዳቸዉ የተሞላ ባይገኙም ጨረታ ሰነዱ ይከፈታል
  5. ተጫራቾች የሚያሰገቡት ዋጋ ቫት ጀምረዉ መሆኑንና አለመሆኑን በግልፅ መጥቀስ አለባቸዉ ይል ካልሆነ ግን ያሰገቡት ዋጋ ቫት እንደሚያካትት ተቆጥሮ ይወሰዳል
  6. ተጫራቾች የሚያስገቡት ዋጋ የትራንስፖርት የመጫኛ ማዉረጃ ያጠቃለለ መሆን አለበት አሸናፊ ተጫራቾቸ ጨረታዉ አሸንፈዉ ግዠ ማዘዣ ሰነድ ከደረሰዉ ቀን ጀምሮ 5- 6 የስራ ቀናት ዉስጥ እቃዉ ማስረከብ አለባቸዉ ይህ ካልሆነ ግን ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙት በር ለድርጅቱ ገቢ ሆኖ ድርጅቱ ሌላ አማራጭ ይወስዳል
  7. ተጫራቶች በሌላ ተጫራቶች ዋጋ ተመስርተዉ ዋጋ ማስገባት አይፈቀድም
  8. ተጫራቾች ይህ ጨረታ ካሸነፉ ለሌላ ሰወስተኛ ወገን አሳልፎ መስጠት አይችሉም
  9. ኩባንያዉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉም ሆነÂ በክፊልÂ Â የመሰረዝÂ መብቱÂ በህግ የተጠበቀ ነዉ::

                           አድራሻ

    መቐለ           ስልክ  + 251-342400305/415074                     ፋክስ + 251-344406225                         Â

Â

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo