የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የመኪና ጨረታ ሽያጭ ማስታወቂያ

ከፍተኛ ፍርድ ቤት

በአፈ ከሳሽ አቶ ገ/ማርያም አብርሃ እና በአፈ/ተከሳሽ፡- እነ አቶ ታደሰ በላይ 2 ሰዎች መካከል ባለው የአፈጻጸም ክርክር ጉዳይ የታርጋ ቁጥሩ 03-A65687 አ.አ. መኪና በመነሻ ዋጋ ብር 1,111,311.32/ አንድ ሚሊዮን አንድ መቶ አሥራ አንድ ሺህ ሦስት መቶ አሥራ አንድ ከሠላሳ ሁለት ሳንቲም/ ሆኖ ታኅሣሥ 15 ቀን 2016 ዓ.ም ከጠዋቱ ከ4፡00 ሰዓት‍‍‍‍‌‍‌‍‌‌‌‍‍‍‌‍ እስከ 5፡00 ሰዓት ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ የሚካሄድ ሲሆን የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ውጤት የሚቀርበበት ታኅሣሥ 16 ቀን 2016 ዓ.ም ጠዋት 3፡00 ሰዓት እንደሆነ ታዟል፡፡

የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የፍ/ብሔር ምድብ ችሎት

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo