መቐለ ዩኒቨርሲቲ ዓይደር ኮምፕርሄንሲቭ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለኩላሊት እጥበት ሕክምና የሚያስፈልግ ግብዓትና አገልግሎት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

መቐለ ዩንቨርስቲ

ጨረታዉ የወጣበት ቀን : በኣደስ ዘመን ጋዜጣ 4/3/2016 ዓም

ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን:  በ16ኛዉ ቀን ጥዋት 3:30 ሰዓት

ጨረታዉ የሚከፈትበ ቀን:   በ16ኛዉ ቀን ጥዋት 4:30 ሰዓት

በዚህም መሠረት፡

1. በዘርፉ ሕጋዊ ንግድ ፈቃድ ያለው ፍቃዱንም በዘመኑ የታደሰ ለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፤

2. በቀረበው ዝርዝር ፔስፊኬሽን እና መስፈርት መሰረት ማቅረብ የሚችል፤

3. የተጨማሪ እሴት ታክስ ቫት/ምዝገባ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችል፤

4. የአቅራቢዎች የምስክር ወረቀት ወይም በግዢ ኤጀንሲ ዌብ ሳይት በአቅራቢነት የተመዘገበ እና የግብር ከፋይ ምስክር ወረቀት/ቲን/ ኮፒ ማቅረብ የሚችል፤

መለያ

የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው ዓይነት

የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ማስከበሪያ ብር

ሎት 1

ለኩላሊት እጥበት ሕክምና የሚያስፈልግ ግብዓትና አገልግሎት

100,000.00

5. በባንክ የተመሰከረለት /CPO/ ሲፒኦ/ ወይም የባንክ ዋስትና በመቐለ ዩኒቨርሲቲ ዓይደር ኮምፐርሄንሲቭ ስፔቫላይዝድ ሆስፒታል ስም ማስያዝ የሚችሉ፤

6. ማንኛውም ተጫራች የማይመለስ ብር 200/ ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል ለዚሁ የተዘጋጀው የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ሰነድ መውሰድ ይችላሉ፡፡

7. ተጫራቾች ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛው ቀን 3፡30 ሰዓት‍‍‍‍‌‍‌‍‌‌‌‍‍‍‌‍ ድረስ ለዚሁ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ሳጥን የመወዳደሪያ ሰነዳቸው ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡

8. ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው ከወጣበት በ16ኛው ቀን ጠዋት 3፡30 ሰዓት የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ሳጥን ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን ልክ በ4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልጽ ይከፈታል፡፡ 16ኛው ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡

9. በጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው አሸንፎ በወቅቱ ውል ለማያስር የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ አሸናፊ ያስያዘው የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ(CPO) አይመለስለትም፡፡

10. መቐለ ዩኒቨርሲቲ ዓይደር ኮምፐርሄንሲቭ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ ፡- ማብራሪያ፡- ከመቀሌ ዩኒቨርሲቲ ዓይደር ኮምፕሬሄንሲቭ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ጊቢ በግዥ ንብረት እና ፋይናንስ ጽ/ቤት መውሰድ ይችላል፡፡
ስ.ቁ 034 441 6672/90 ደውሎ ማነጋገር ይቻላል፡፡

መቐለ ዩኒቨርሲቲ ዓይደር ኮምፕርሄንሲቭ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo