በትግራይ ክልል ጊዝያዊ አስተዳደር ውሃና ኢነርጂ ቢሮ ለኮዋሽ ፕሮጀክት አገልግሎት የሚውል ምሥር ሳይክል በግልፅ ጨረታ ማስታወቅያ አወዳድሮ ለመግዛት ስለሚፈልግ የሚመለከታቸው ህጋውያን አቅራቢዎች እንድትወዳደሩ ይጋብዛል።

የትግራይ ክልል ማዕድንና ኤነርጂ ኤጀንሲ

ስለዚህ የሚከተልቱን መመዘኛዎች የምታሟሉ ተጫራቾች እንትወዳደሩ ይጋበዛል

| የዘመነ 2015 ዓ/ም የታደሰ ንግድ ፍቃድ የታደሰ የአቅራቢነት ሰርቲፊኬት፣ ቲን ቁጥር /IN NO/፣ የ ተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርቲፊኬት' የ 2015 ዓ/ም የ ሓምሌ ወር ተጨማሪ እሴት ታክስ ዲክለሬሽን ማቅረብ የሚችል።

2 የተዘጋጀ ስፔስፊኬሽን ከ መደበኛ የግዢ ቡድን ፣ ጨረታ ከወጣበት ዕለት 07/02/2016 ዓ ም ጀምሮ እስክ 28/02/2016 ዓ/ም ባለው ግዜ ውስጥ ለያንዳንዱ የጨረታ ዓይነት የማይመለስ ብር 100 በመክፈል መውሰድ ይቻላል።

3 የ ጨረታ ማሰከበርያ ብር 100,000 በባንክ በተረጋገጠ CPO አስይዘው መቅረብ አለባቸው።

4 ጨረታው የሚዘጋበት ዕለት 28/02/2016 ዓ/ም ጠዋት 3:00 ሰዓት ተዘግቶ በዕለቱ 3:30

ተጫራቹ ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይክፈታል።

5 በጨረታ ሰነዱ ፊርማና ክብ ማህተም ለ ያርፍበት ይገባል።

6 በቀረበው ማስረጃ የደበዘዘ ወይም ስርዝ ድልዝ ያለበት እንደሆነ ተቀባይነት የለውም ።

7. ተጫሪቾች የጨረታ ሰነድ በሁለት ፖስታ ለየ በቻ አንድ ኦሪጅናልና አንድ ኮፒ በ ሰም በታሽገ ፖስታ ማቅረብ አለበት።

8 ቢሮው የተሻለ አማራጭ ካገኘ በሙሉ ይሁን በከፊል ጨረታው የመሰረዝ መበቱ የተጠበቀ ነው። 9 ኣድራሻ የትግራይ ክልል ውሃና ኢነርጂ ቢሮ መደበኛ የግዢ ቡድን ቢሮ ቁጥር 13 ።

10 የጨረታው መዝጊያና መክፈቻ ቀን በበዓል ቀን ከዋለ በሚቀጥለው የስራ ቀን የሚከፈት

ይሆናል።

11 ለተጨማሪ ማብራርያ በስልክ ቁጥር 0914704663/0914032454 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ።


ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo