በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የሰሜን ዕዝ የ31ኛ ክ/ጦር ጠ/መምሪ የቢሮ ፣ የፅዳት አልባሳትና የቆዳ ውጤቶች፣ የቀላል ተሽከርካሪ መለዋወጫ ፣ የዳቦ ማሽንና ጀኔሬተር ጥገና እና መለዋወጫ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

በሀገር መከላከያ ሚኒስትር የሰ/ ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ
  • ሎት 1 የቢሮ ፣ የፅዳት አልባሳትና የቆዳ ውጤቶች
  • ሎት 2 የቀላል ተሽከርካሪ መለዋወጫ
  • ሎት 3 የዳቦ ማሽንና ጀኔሬተር ጥገና እና መለዋወጫ
  1. 1. ተጫራቾች ለሚጫረቱባቸው የጨረታ ዓይነቶች ህጋዊ የታደሰ ን/ፍቃድ ፣ የግብር ከፋይ ሰርተፊኬት፣ የቫት ሰርተፊኬት የአቅራቢነት ሰርተፊኬት እና የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ያላቸውን ይጋበዛል ።
  2. 2. ተጫራቾች ለሚጫረቱባቸው ለእያንዳንዳቸው ጨረታ የጨረታ ማስከበሪያ በጨረታ ሰነዱ ላይ በተገለፀው መመሪያ መሰረት በባንክ የተረጋገጠ cpo ማቅረብ ይኖርባችዋል ::
  3. 3. ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ዋጋ በታሸገ ኢንቨሎፕ በማድረግ የዕቃውን ዓይነት ኤንቨ ሎፑ ላይ በግልፅ መፃፍ ይኖርባቸዋል
  4. 4. የጨረታ ሰነዱን ከተጫራቾች ዝርዝር መመሪያ ጋር የማይመለስ 100.00 ብር በመክፈል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ ባሉት ቀናት ውስጥ እንዳ-ሽተናይ የ31ኛ ክ/ጦር ጠ/መምሪያ ግዥ ዴስክ ቢሮ መግዛት ያቻላል ፡፡
  5. 5. አሽናፊ ተጫራቾች ውል ሲፈፅሙ የመልካም ስራ አፈፃፀም ዋስትና በባንክ የተረጋገጠ cpo ማስያዝ ይኖርባቸዋል ።
    • o ያሸነፉትን ዕቃ በራሳቸው ወጪ በማጓጓዝና በማራገፍ ዕንዳ ሽተናይ በሚገኘው የ31ኛ ክ/ጦር ጠ/መምሪያ ግምጃ ቤት ማስረከብ ይጠበቅባቸዋል ። መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ ሙሉ በመሉ የመሰረዝ እንዲሁም 20% ጨምሮ ወይም ቀንሶ የመግዛት መብቱ የተጠበቀ ነው ።
    • o ጨረታው ህዳር 2 ቀን 2013 ዓ/ም ከጠዋቱ 3፡30 ተዘግቶ በዕለቱ ከረፋዱ 4፡00 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻችሁ በ ተገኙበት የክ/ጦሩ ግዥ ዴስክ በሚያዘጋጀው ቦታ ይከፈታል ፡፡

    ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0910947010 ደውለው ማረጋገጥ ይችላሉ

    በሃገር መከላከያ ሚኒስቴር የሰሜን ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ

    የ31ኛ ዓድዋ ክ/ጦር ጠ/መምሪያ

    ስፖንሰሮች

    ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
    Milkta Logo