የአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ ዱቄት፡ ዘይት፣ ጨው እና የደረቅ ጭነት ትራንስፖርት አቅርቦት በብሔራዊ ግልፅ ጨረታ አቅራቢዎችን አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

የኣፋር ትምህርት ቢሮ
  • ጨረታ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን :8/2/2013
    ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን ባሉት : 15 ተከታታይ የስራ ቀናት
    ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን: በ16ኛዉ የሰራ ቀን በ3:00 ሰዓት
  • ሎት1 ዱቄት
  • ሎት2 ዘይት
  • ሎት 3 ጨው እና
  • ሎት 4 የደረቅ ጭነት ትራንስፖርት አቅርቦት በብሔራዊ ግልፅ ጨረታ አቅራቢዎችን አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
  1. 1. በየሎቱ በዘመኑ የታደለ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣ እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ያላቸው፣
  2. 2. የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
  3. 3. በሚሳተፉበት አቅርቦት ጨረታ ከፍል አግባብ ካለው የመንግስት መ/ቤት ጥራቱን ደረጃውን የጠበቀ የአገልግሎት አቅርቦት እንደሚሰጡ የሚገልጽ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፣
  4. 4. ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ ከተራ ቁጥር 1-3 የተጠቀሱት የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል፣
  5. 5. ተጫራቾቹ የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 200.00 ( ሁለት መቶ ብር) በመክፈል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ስራ ቀናት ሠመራ ትም/ቢሮ ቁጥር 5 የጨረታውን ሰነድ በመግዛት የሚወዳደሩበትን ሀሳብ እና ዋጋ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ቴክኒካል እና ፋይናንሻል ሰነዶችን በመለየት በ2 ኮፒ ለዚሁ በተዘጋጀ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  6. 6. ተጫራቹ የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና (ቢድ ቦንድ) ያቀረቡትን ጠቅላላ ዋጋ 2% በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ (ሲፒኦ) ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸው
  7. 7. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሃሳቡን በአንድ ወይም አንድ ወጥ በሆኑ ሁለት ቅጂዎች ማለትም ዋና እና ቅጅ በማለት በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ ትምህርት ቢሮ የግዥ እና ንብረት አስተዳደር ዋና የሥራ ሂደት ከፍል ቢሮ ቁጥር 5 በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በሥራ ሰዓት ማስገባት ይኖርባቸዋል፣
  8. 8. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በትምርት ቢሮ የግዥ እና ንብረት አስተዳደር ቢሮ ቁጥ 6 በ16ኛው የስራ ቀን 300 ሠዓት ይከፈታል፡፡
  9. 9. ለአሸናፊው ተጫራች የሚከፈል ቅድሚያ ክፍያ አይኖርም፤ በመሆኑም አቅርቦቱን በተዝቢ ሁኔታ በስፔስፊኬሽን መሠረት ኣቅርቦቱን ማቅረቡ ሲረጋገጥ 100% ክፍያ ወዲያው ይፈጸምለታል፡፡
  10. 10. መ/ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፤
  11. 11.በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልግ ተጫራች ስለ ጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈሉ ግዥ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ዳሬክቶሬት ዳይሬክተር ቢሮ ቁጥር 5 ስልክ ቁጥር 033666-01-26/092009109/0922046576 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡

የአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo