በአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የውሃ ሃብት ቢሮ በ2011 የበጀት ዓመት ለቢሮ ስራ አገልግሎት የሚውሉ የተሽከርካሪ ጎማ ባትሪና እና ካላማዳሪያ ግዥ ለመፈጸም በመስኩ ከተሰማሩ እቅራቢዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

በአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የዉሃ ሃብት ቢሮ
  • · ቁጥር ግጨ-001/13
  • 1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣
  • 2. የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣
  • 3. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ያላቸው፣
  • 4. የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
  • 5. ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ ከተቁ1- 4 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፣
  • 6. ተጫራቾች ለሚያቀርቡት እቃ ዝርዝር መግለጫ ወይም አስፈለጊውን መረጃ ማያያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  • 7. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 200.00 /ሁለት መቶ ብር በመከፈል ከግዥ ፋይ/ንብ/አስ/ደ/የስራሂደት ቢሮ ቁጥር 06 ማግኘት ይችላሉ፣
  • 8. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና (ቢድ ቦንድ) ለሚወዳደሩበት የእቃውን ጠቅላላ ዋጋ 1% (እንድ ከመቶ) በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትእዛዝ (ሲፒኦ) ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ማስያዝ አለባቸው፣
  • 9. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሃሳቡን በእንድ ወይም አንድ ወጥ በሆነ በሁለት ቅጅዎች ማለትም ዋናና ቅጅ በማለት በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በግዥ ፋ/ንብ/አስ/ደ የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር ዐ6 በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በስራ ሰዓት እስከ ጥቅምት 23 ቀን 2013 ዓ.ም 3፡30 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፣
  • 10.ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በመ/ቤቱ የመዝናኛ ከበብ ጥቅምት 23 ቀን 2013 በ4፡00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
  • 11.መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ ተጠበቀ ነው፣
  • 12.በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች ስለ ጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ አፋር ውሃ ሃብት ቢሮ የግዥፋ/ንብ/አስ/ደ/የስራ ሂደት ድረስ በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 251 338669031/251338669210/033 ወይም 0911408519 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡
  • የተሽከርካሪ ጎማ ባትሪና እና ካላማዳሪያ ግዥ ለመፈጸም በመስኩ ከተሰማሩ እቅራቢዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

በአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የውሃ መስኖና ኢነርጂ ቢሮ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo