የኢትዩጰያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የሰሜን ሪጅን ዋየር ቢዝንስ ቢሮ እየቀረቡ ያሉት ሰፋፊ ይፕሮጀክት ሥራዎች ለማከናወን የሚገለግሉ ኣይሱዙ በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል

የኢትዮጽያ ኤሌክትሪክ ኋይል

ተቁ

የተሽከርካሪዉ ዓይነት

የሚፈለገዉ የተሽከርካሪ ብዛት

የመዝጊያ ቀብ እና ሰዓት

የመክፈቻ ቀን እና ሰዓት

1

ኣይሱዝ

1

መጋቢት 01 ቀን 2008 ዓ.ም በ8:00 ሰዓት

መጋቢት 01 ቀን 2008 ዓ.ም በ8:30 ሰዓት

Â

1 በጨረታዉ መስፈርቱን የሚያማሉ በዘርፉ የተሰማሩ ብቃት ያላቸዉ የንግድ ድርጅት ወይም የተሽከርካሪ ባለ ንብርቶች መወዳደር ይችላሉ

2 ተጨጫራቾች የዘመኑን ግብር የከፈሉበትን የታደሰ የንግድ ፈቃድ ዓመታዊ የቴክኒክ ምርመራ ያከናወኑበትን እና የተሽከርካሪዎቱን ዋስትና ማስረጃ ማቅረብ አለባቸዉ

3 ድርጅት ያዘጋጀዉን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 100 አንድ መቶ ብር በመክፈል ከዚህ በታች ከተጠቀሰዉ አድራሻ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ 15/ አስራ አምስት/ የስራ ቀናት ማግኘት ይቻላል

የኢትዩጰያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የሰሜን ሪጅን ፅ/ቤት በወየር ቢዝንስ ቢሮ ቁጥር 202

ፖስታ ሳጥን ቁጥር 472

ፋክስ ቁጥር 0344 40 6477

የስልክ ቁጥር 0344409568

መቀሌ ትግራይ ኢትዮጰያ

03 ቀበሌ እንዳማርያም ቤተክርስትያን አጠገበ

4 ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ለጨረታዉ እንደሚቀርቡት ተሽከርካሪ ብዛት ማለትም 1 /ኣንድ/ ተሽከርካሪይ የሚያቀርቡ ከሆነ 5000 /ኣምስት ሺ ብር / 2 ሁለት ተሽከርካሪዎችን የሚያቅሩቡ ከሆነ 10,000 /አስር ሺ ብር 3/ ሰወስት ተሽከርካሪዎችን የሚያቅሩቡ ከሆነ 15,000 /ኣስራ አምስት ሺ ብር/ ማቅረብ ያለባቸዉ ሲሆን በመስራ ቤታችን ስም ስፒኦ /CPO/ ብቻ ማሰራት አለባቸዉ

5 ተጫራቾች የሚወዳደሩባቸዉን ሰነድ በስም በታሸ ፖስታ በማድረግ ጨረታ ቁጥር ሰ/ሪ/ዋ/በ.002/ 2008 ዓ/ም የሚል ምልክታ በማድረግ እስከ መጋቢት 01 ኣንድ ቀን 2008 ዓ/ም ከቀኑ 8:00 ሰዓት በፊት ከላይ በተጠቀሰዉ ኣድራሻ ማስገባት ይኖርባቸዋል

6 ጨረታዉ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በሰሜን ሪጅን ፅቤት ቢሮ ቁጥር 14 በመጋቢት 01 ኣንድ ቀን 2008 ዓ/ም ከላይ በተጠቀሰዉ ኣድራሻ በ 8:30 ይከፈታል መጋቢት ኣንድ ህዝባዊ ባዓል እንዲሁም ቀዳሜና እሁድ ከሆነ በሚጥሎዉ የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል

7 ሪጅኑ የተሸላ ኣመራጭ ካገኘ ጨረታዉ በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo