በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር በሰሜን ዕዝ ጠ/መምሪያ ስር ለ1ኛ እ/ክ/ጦር መምሪያ ለ2013 ዓ.ም በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ እቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

የሰሜን ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ የ 11ኛ ክፍለ ጦር መምሪያ

 

  • ቁጥር፡-01/2013 .   
  • 11 //ጦር መምሪያ   
  • ዓዲ-ግራት
  • ሎት 01 የፅህፈት ማቴሪያል፣
  • ሎት 02 ለህሙማን ማጠናከሪያ የሚውሉ ምግቦች፣
  • ሎት 03 የፅዳት ማቴሪያል፣
  • ሎት 04 ከ200 ብር በታች ያሉ ቢሮ እቃዎች፣
  • ሎት 05 የቀላል ተሽከርካሪ መለዋወጫ እቃዎች፣
  • ሎት 06 የሲቪል አልባሳት፣
  • ሎት 07 የኦፊስ ማሽን መለዋወጫ እቃዎች፣
  • ሎት 08 የዳቦ ማሽን መለዋወጫ እቃዎች፣
  • ሎት 09 ጀኔሬተር መለዋወጫ እቃዎች፣
  • ሎት 10 ኤሌክትሮኒክስ እቃዎች፣
  • ሎት 11 የተለያዩ ፈርኒቸሮች
  • ሎት 12 የፈሳሽ ቆሻሻ ማንሻ ቦቲ መኪና ኪራይ በዚህ መስረት በስራው የተሰማሩ ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸው የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆናቸውን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ የታደሰ ንግድ ፍቃድ/የግብር ከፋይ ሰርተፍኬት/የቫት ተመዝጋቢነት /እና የአቅራቢነት ምዝገባ ሰርተፍኬት ያላቸውን ይጋብዛል።

-ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር መመሪያ እና ዝርዝር ሰነድ የያዘ ከተራ ቁጥር 01 እስከ 12 ለእያንዳንዳቸው የማይመለስ 100.00/አንድ መቶ ብር/ ብቻ በመከፈል ዘወትር በስራ ሰዓት በትግራይ ክልል ምስራቃዊ ዞን ዓዲግራት ከተማ የኛ ከ/ጦር መምሪያ ካምፕ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 17 ከሚገኘው የግዥ ዴስከ ቢሮ ከጥቅምት 4 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ የጨረታ ሰነድ በመግዛት በቢሮ ወደ ተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን ጨረታው ለ15ቀን በአየር ላይ ውሎ ከሎት 01 እስከ ሎት 06 ያሉ ተጫራች ነጋዴዎች ለጥቅምት 19 ቀን 2013 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዛው እለት 8፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። ከሎት 07 እስከ ሎት12 ያለው ተጫራች ነጋዴዎች በጥቅምት 20 ቀን 2013 ዓም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዛው እለት 8፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

  • ለተጨማሪ ማብራሪያ ስልክ ቁጥር፡- 0920434229/0910827472 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የሰሜን ዕዝ

ጠ/መምሪያ የ11ኛ እ/ክ/ጦር መምሪያ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo