ሱር ኮንስትራከሽን ኃላ/የተ/የግ/ማህበር በተለያዩ ፕሮጀክቶች ላሉት ሥራዎች የተለያዩ ትራንስፖርቶች ለመከራየት ይፈልጋል፡፡

ሱር ኮንስትራክሽን

ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን : 20/2/2013 እስከ 11 : 30

ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን : 20/2/2013 እስከ 4:30

ተቁ

የትራንስፖርት ዓይነት

1

ሎውቤድ

2

ሃይቤድ

3

ትራክ

4

ትራክትሬለር

  1. 1. ተጫራቾች ሕጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸው የዘመኑን ግብር አጠናቀው የከፈሉ መሆናቸውን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው፡፡
  2. 2. ተጫራቾች የጨረታ ዝርዝር መግለጫ የያዘውን ሰነድ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በስራ ቀናት የማይመለስ 100 (አንድ መቶ) ብር በመክፈል እስከ ጥቅምት 20/2013 . እስከ 1100 ሰዓት ድረስ መቐሌ የሚገኘው የሱር ኮንስትራከሽን ዋና ቢሮ እንዲሁም አዲስ አበባ 12ኛ ፎቅ የሚገኘው ቢሮችን ቢሮ ቁጥር 1202 በመቅረብ መውሰድ ይችላሉ፡፡
  3. 3. ተጫራቾች የጨረታ ማስረከብያ ብር 100,000.00 (አንድ መቶ ሺህ ብር) በሲፒኦ ወይም ባንክ ከጋራንቲ ከጨረታው ፖስታ ጋር ማስገባት አለባቸው፡፡
  4. 4. የጨረታው ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት ጥቅምት 20/2013 . ከጠዋቱ 430 ሰዓት መቀሌ የሚገኘው ዋና ቢሮ ይከፈታል፡፡
  5. 5. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

አድራሻ፡-ከደምበል ወደ ቦሌ የሚወስደው መንገድ ሜጋ ህንፃ አጠገብ፡፡

መቀሌ ዋና ቢሮ ስልክ ቁጥር፡- 011-558-43-78

ሱር ኮንስትራክሽን ኃላ/የተ/የግ/ማህበር

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo