የትግራይ ክልል የአካባቢ ጥበቃና ገጠር መሬት አጠቃቀምና አስተዳደር ኤጀንሲ ለ2013 ዓ.ም በጀት ዓመት ለኤጀንሲው አገልግሎት የሚውል የፅሕፈት መሳሪያዎች ፣ የኤሌከትሮኒክስ እቃዎች ፣ የህትመት ስራዎች ፣ ሞተርሳይክሎች ፣ የመኪና ወለዋወጫ እቃዎችና የመኪና ጥገና ጋራዥ በ6 ወር የሚታደስ የአንድ አመት ውል ለማሰር ይፈልጋል

የትግራይ የአካባቢ ጥበቃ, የመሬት አጠቃቀም እና አስተዳደር ኤጀንሲ
  • የፅሕፈት መሳሪያዎች፣
  • የኤሌከትሮኒክስ እቃዎች፣
  • የህትመት ስራዎች፣
  • ሞተር ሳይክሎች፣
  • የመኪና መለዋወጫ እቃዎችና የመኪና ጥገና ጋራዥ በ6 ወር የሚታደስ የአንድ አመት ውል ለማሰር ይፈልጋል፡፡ በዚሁ መሰረት በጨረታው መወዳደር የሚፈልግ ማንኛውም ህጋዊ ተጫራች ከዚህ በታች ያሉትን መስፈርቶች በማሟላት ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ 
  1. . ተወዳዳሪዎች- በዘርፉ የ2012/2013 ዓ.ም የታደሰ ሕጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቸው VAT ተመዝጋቢዎች ለመሆናቸው ማስረጃ የሚያቀርቡ የሐምሌ /ነሐሴ 2012 ዓ.ም የቫት ዲክለራስዮን ያላቸውና ማስረጃ የሚያቀርቡ ቲን ነምበር ያላቸውና ማስረጃ የሚያቀርቡ በክልል ፋይናንስ ይሁን በፌደራል የመንግስት ግዢ በአቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡና የ2010 ዓ.ም የታደሰ ማረጋገጫ ሰርተፍኬት የሚያቀርቡ 
  2. ተጫራቾች የጨረታው ማስከበርያ ቢድ ቦንድ - ለፅሕፈት መሳሪያ ብር 10,000 /አስር ሺ ብር/ - ለህትመት ስራዎች ብር 5000/አምስት ሺ ብር/ - ለኤሌክትሮኒክስ ብር 10,000/አስር ሺ ብር/ ለመኪና መለዋወጫ እቃዎች ብር 5000 /አምስት ሺ ብር/ ለመኪና ጥገና ጋራዥ ብር 4000 አራት ሺ ብር/ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ፣ በጥሬ ገንዘብ ወይም በባንክ በተረጋገጠ ሌተር ኦፍ ክሬዲት በትግራይ ክልል የአካባቢ ጥበቃና ገጠር መሬት አጠቃቀምና አስተዳደር ኤጀንሲ የጨረታ ዝርዝር መመርያ ሰነድ የማይመለስ ብር 50 /ሃምሳ ብር/ በመክፈል ከግዢና ፋይናንስ ዳሬክቶሬት በመውሰድ ዋጋ ማቅረቢያ ሰነዶቻቸውን በሰም በታሸጉ ኤንቨሎፕ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ከ21/01/2013 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 06/02/2013 ዓ/ም ድረስ በስራ ሰዓት ለክልሉ የአካባቢ ጥበቃና ገጠር መሬት አጠቃቀምና አስተዳደር ኤጀንሲ ፖ. ሳቁ 1234 በአድራሻ በመላክ ወይም በአካል በመቅረብ ኤጀንሲው ግዢና ፋይናንስ ዳይሬክቶሬት ለዚሁ በተዘጋጀ ሳጥን ውስጥ በማስገባት መወዳደር ይችላሉ፡፡ 

1. ጨረታው በ16ኛው ቀን በ 06/02/2013 ዓ.ም በ9:00 ሰዓት ከታሸገ በኋላ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የተሻለ ቢሆንም ባይገኙም በ9፡30 ሰዓት በክልሉ የአካባቢ ጥበቃና ገጠር መሬት አጠቃቀምና አስተዳደር ኤጀንሲ ይከፈታል። 

2. አሸናፊዎች ላሸነፉት ውል የማስገባት/የመግባት ግዴታ አለባቸው፡፡ በገቡት ውል መሰረትም ይፈፀማሉ። ስገቡት ውል ሳይፈፅሙ ቢቀሩ በእያንዳንዱ ቀን ካስያዙት የውል ማስከበሪያ ጠቅላላ ዋጋ 0.1% በመቀጣት ገቢ እንዲያደርጉ ይደረጋል ወይም በህግ ይጠየቃሉ፡፡ 

3. ተጫራቾች በቀረበው ጨረታ ሰነድ አስተያየት/ጥያቄ ካለዎት ከጨረታ መከፈቻው ከ5 ቀን በፊት ማቅረብ ይችላሉ በጨረታ ሰነዱ ስርዝ ወይ ድልዝ ካለበት ተቀባይነት አይኖረውም ከተጠቀሰው ቀን በኋላ ለሚመጣ ጥያቄ ኤጀንሲው መልስ ለመስጠት አይገደድም 

4 የኤሌክትሮኒክስና የጋራዥ ተወዳዳሪዎች ፋይናንሻል ዶክመንት ለብቻው ቴክኒካል ዶክመንት ለብቻው አሽገው ማቅረብ አለባቸው። 

5. ኤጀንሲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ 

6. ጨረታው ከተከፈተበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ ለ35 ቀን ዋጋው ፀንቶ ያቆያል። 

7. ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 0344417104 ደውለሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡ 

ፖስታ ቁጥር -1234 

ስልክ ቁጥር 0344-417104 

ፋክስ ቁጥር 0344-411697 

የትግራይ ክልል የአካባቢ ጥበቃና ገጠር መሪት አጠቃቀምና አስተዳደር ኤጀንሲ መቀለ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo