የኢትዮጵያ ገቢዎች ሚኒስቴር መቐለ ቅ/ጽ/ቤት ድርጅቶችን የጽህፈት ዕቃዎች፣የጽዳት ዕቃዎች፣ የኤሌከትሮኒከስ (የICT) ዕቃዎች፣ ደንብ ልብስ ዕቃዎች፣ የቢሮ መገልገያ እቃዎች፣ የመኪና እቃ መለዋወጫ (Spare Parts) )በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ

የኢትዮጸያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን
  • ሎት አንድ፣ የጽህፈት ዕቃዎች፣
  • ሎት ሁለት፣ የጽዳት ዕቃዎች፣
  • ሎት ሦስት፣ የኤሌከትሮኒከስ (የICT) ዕቃዎች፣
  • ሎት አራት ደንብ ልብስ ዕቃዎች፣
  • ሎት አምስት የቢሮ መገልገያ እቃዎች፣
  • ሎት ስድስት የመኪና እቃ መለዋወጫ (Spare Parts) )
  1. 1. ህጋዊ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ ::
  2. 2. የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ባዘጋጀው የዕቃና አገልግሎት አቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተካተቱ ::
  3. 3. ግብር የመክፈል ግዴታቸውን የተወጡ መሆኑን የሚያረጋግጥ ስግብር አስገቢው ባለሥልጣን የተሰጠ ማስረጃ ማቅረብ
  4. 4. ለተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆኑን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት፡፡
  5. 5. የጨረታ ማስከበሪያ ለሎት አንድ ብር 5,000.00 ፣ ለሎት ሁለት ብር 3000.00 ፣ለሎት ሦስት ብር 10,000.0 ለሎት እራት 4,000.0 ለሎት አምስት 10,000.0 ለሎት ስድስት 5,000.00 እያንዳንዳቸው በባንክ በተመሠከረለት ቼክ (CPO) ወይም በሁኔታዎች ላይ ያልተመሰረተ የባንከ ጋራንቲ ከጨረታ ሰነዱ ጋር አያይዞ ማቅረብ ፡፡
  6. 6. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 100.00 (አንድ መቶ ብር) በመክፈል ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ጨረታው መክፈቻ ቀን ድረስ ደደቢት ማይክሮ ፋይናንስ ኣጠገብ የሚገኘው የትግራይ ክልል ኣካል ጉዳተኞች ማህበር ህንፃ ከሚገኘው የቅ/ጽ/ቤቱ የግዥና ፋይናንስ ቡድን ሁለተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 4 በመቅረብ መግዛት ይችላሉ፡፡
  7. 7. ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ጥቅምት 14 ቀን 2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት በፊት ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ ጨረታውም በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 4:30 በመስሪያ ቤቱ አዳራሽ ሁለተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 03 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  8. 8. የጨረታው አሸናፊ የመልካም ሥራ አፈፃፀም ዋስትና 10% (አስር በመቶ) CPOበማስያዝ ከመ/ቤቱ ጋር ውል ይፈራረማል፡፡
  9. 9. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ሆነ በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  10. 10.ተጫራቾች ዋጋው ካነቫቱ መመላት ይጠበቅባቸዋል፡፡
  11. 11.ማንኛውምስርዝ ድልዝ ያለበትየጨረታ ሰነድ ከጨረታውጪይደረጋል።
  • ስልክ ቁጥር 034 4411005/0935825768/0996 132939
  • ፋክስ 0344407309

የኢትዮጵያ ገቢዎች ሚኒስቴር

መቐለ ቅ/ፅ/ቤት

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo