አክሱም ዩኒቨርሲቲ የተለያዩ የቢሮ ዕቃዎችንና የተለያዩ አገልግሎቶችን በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

ኣክሱም ዩኒቨርሲቲ

       የጨረታ ቁጥር AK/ Un/PPAD/3367/02/2012

 ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን :

ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን : 21 ቀናት

ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን : ከ 21 ቀናት በኃላ ባለዉ ቀጣይ የሥራ ቀን በጨረታ ሰነድ በተገለፀዉ ቀንና ሰዓት

1የእቃዎች አቅርቦት ግዥ ፡

ተ.ቁ

የጨረታ ሰነድ ቁጥር /ሎት/

የጨረታ ዓይነት

የጨረታ መሸጫ ዋጋ

የጨረታ ማስከበሪያ

04

ሎት 31

የምግብ ጥሬ እቃዎች

100.00

130,000.00

05

ሎት 32

ደንብ ልብስ

100.00

50,000.00

06

ሎት 33

የኤሌክትሪክ፣ ህንፃ እና ቧንቧ እቃዎች

100.00

30,000.00

07

ሎት 34

የመኪና ዓለዋወጫ እቃዎች

100.00

30,000.00

2. የኮንስትራክሽን ሥራዎች

ተ.ቁ

Bid title

Project name

campus

Category of contractor

Procurement type

Bid document price

Construction time

Bid security

01

Lot70

Community school

Main campus

GC/Bc-3& above

NCB

500.00

18 month

360,000.

00

3.የማማከር ስራዎች

ተ.ቁ

Bid title

Project name

campus

Level of consultant

Bid document price

Construction time

Bid security

01

Conis-24

Supervision for construction and contract administration as well as a review of design and other campus relevant documents for staff residence (lot-62)

Main campus

Level 1

500.00

18 month

39,000.00

Conis-25

Supervision for construction and contract administration as well as review of design and other campus relevant documents for staff classroom(lot-78)

Main campus

Level 1

500.00

24 month

60,000.00

ከህጋዊ ነጋዴዎች ስራ ተቋራጮች/ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት እና ለማሰራት ይፈልጋል፡፡

በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀንና ዓ/ም ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት ለእቃዎች፣ በዩኒቨርሲቲው የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከግዥ ክፍል፣ ህንፃ ቁጥር 53፣ ቢሮ ቁጥር 002፤ ዘወትር በሥራ ሰዓት ሰነዱ መውሰድ ይችላሉ ::

ተጫራቶች በሥራው መስክ የተሰማሩና ህጋዊ ፈቃድ ያላቸው መሆኑን የሚያስረዳና በጨረታለመሳተፍ የሚያስፈልግ ማስረጃዎች ማያያዝ አለባቸው፡፡

የዘመኑ ግብር የከፈሉ ፣ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ ቫት ተመዝጋቢ የሆኑ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸው እና በክልል/ፌደራል/ የአቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡ መሆን አለባቸው፡፡

ለጥቃቅንና አነስተኛ ማህበራት 3% ልዩ አስተያየት ይደረጋል፡፡

ጨረታው የሚከፈትበት ቀን ለእቃዎች አቅርቦት ግዥ የጨረታ ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ከ15 ቀናት በኋላ ባለው ቀጣይ የሥራ ቀን ሲሆን ለግንባታ ስራዎች እና ማማከር ስራዎች ደግሞ የጨረታ ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ከ21 ቀናት በኋላ ባለው ቀጣይ የሥራ ቀን በጨረታ ሰነዱ በተገለጸው ቀንና ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት በግልጽ ስአከሱም ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ ይከፈታል፡፡

ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ሳይገኙ በመቅረታቸው የጨረታው መክፈት አያስተጓጉልም፡፡

የጨረታው አሸናፊ በጊዜው ቀርቦ ውል የማያስር ከሆነ በጨረታ ሰነዱ የተገለጸው ለጨረታ ማስከበሪያነት ያስያዘውን ሲ.ፒ.ኦ /ቢድ ቦንድ/ አይመለስለትም::

ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0914-19-1806/0914189115 ደውለው ይጠይቁ ::

የአክሱም ዩኒቨርሲቲ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo