በአገር መከላከያ ሚኒስቴር ሰሜን ዕዝ 4ኛ ሜ/ክ/ጦር አላቂ የጽሕፈት መሣሪያ፣አላቂ የጽዳት ዕቃዎች፣የህሙማን ማገገሚያ የፋብሪካ ውጤቶችና ጥራጥሬ የወጥ እህሎች፣የመኪና መለዋወጫ ዕቃዎች፣የዳቦ ማሽንና የጀኔሬተር መለዋወጫ፣የሲቪል ሠራተኞች አልባሳት፣ የወ/ዊ መሣሪያ ዕድሳት፣የተለያዩ የቢሮና የእጅ መሥሪያ ማቴሪያል፣ቋሚ የኤሌክትሮኒክስ መግዛት ይፈልጋል

በሀገር መከላከያ ሚኒስትር የሰ/ ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ
  • ሎት 1 አላቂ የጽሕፈት መሣሪያ
  • ሎት 2 አላቂ የጽዳት ዕቃዎች
  • ሎት 3 የህሙማን ማገገሚያ የፋብሪካ ውጤቶችና ጥራጥሬ የወጥ እህሎች
  • ሎት 4 የመኪና መለዋወጫ ዕቃዎች
  • ሎት-5 የዳቦ ማሽንና የጀኔሬተር መለዋወጫ
  • ሎት 6 የሲቪል ሠራተኞች አልባሳት
  • ሎት 7 የወ/ዊ መሣሪያ ዕድሳት
  • ሎት 8 የተለያዩ የቢሮና የእጅ መሥሪያ ማቴሪያል
  • ሎት 9 ቋሚ የኤሌክትሮኒክስ

በዚሁ መሠረት በዘርፉ የተሰማሩ ሕጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ 

የግብር ከፋይ ሰርተፍኬት ያላቸው እና ቫት ተመዝጋቢ የሆኑትን ይጋብዛል፡፡

ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር መምሪያ ሰነድ የያዘ ለሁሉም ሎቶች ከሎት 1 እስከ ሎት 9 

ለእያንዳንዳቸው ብር 100/አንድ መቶ ብር ብቻ በመክፈል ዘወትር በሥራ ሰዓት ኩሓ ማይባንዴራ 

4ኛ ሜ/ድ ክ/ጦር ግዥ ዴስክ ቢሮ ቁጥር 11 ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ

 የጨረታ ሰነዱን በመግዛት በቢሮ ወደተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን፣

 ጨረታውን ጥቅምት 3 ቀን 2013 . ከጠዋቱ 400 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 430 

ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። መሥሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ በሙሉም ሆነ

 በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለተጨማሪ ማብራሪያ ስልክ ቁጥር፡- 0342401028 ሞባይል ቁጥር 0925501750

በአገር መከላከያ ሚኒስቴር ሰሜን ዕዝ 4ኛ ሜ/ክ/ጦር

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo