የመቐለ ውሃ አገልግሎት ጽ/ቤት ለ2013 በጀት አመት የሚያገለግል የተለያዩ እቃዎችን መግዛት ይፈልጋል

የመቕለ ከተማ መጠጥ ዉሃ ኣቅርቦት
  1. ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን:  17/1/2013
    ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን እና ሰዓት : በ30ኛዉ 2013 ቀን 4:00 ሰዓት
    ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን እና ሰዓት : በ30ኛዉ ቀን 2013 4:30 ሰዓት
  2. ሎት አንድ የአልሙኒየም ሳልፌት 
  3. ሎት ሁለት የውሃ ጥራት ላብራቶሪ ሪኤጀንትስ ኬሚካልስ እና ኢኩፕመንት 
  4. ሎት ሦስት የውሃ ማጣሪያ ኬሚካል /ከሎሪን/ግዢ አወዳድሮ በግልጽ ጨረታ ለመግዛት ስለፈለገ በጨረታው መሳተፍ ለምትፈልጉ ተጫራቾች ጥሪውን ያቀርባል 

1.የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድና የአቅራቢዎች መታወቂያ ፍቃድ ያላቸው 

2.ቫት የተመዘገበና የመጨረሻ ወር ቫት ዲክለር ያደረገ ቲን ቁጥር ማቅረብ የሚችሉ

3. ለእያንዳንዱ ሎት የጨረታው ዶክሜንት የማይመለስ 300 (ሦስት መቶ) በመክፈል መቐለ ውሃ አግልግሎት ጽ/ቤት በመምጣት የጨረታው ዶክመንት ከደጋፊ ስራ ሂደት ግዢ፣ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 13 መግዛት ይችላሉ 

4. ጨረታ ዶክመንቱ ማስገባት የሚቻለው በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 30ኛው ቀን 2013 ዓ/ም 4፡00 ሰዓት ወደ ጨረታ ሳጥኑ ማስገባት ይችላሉ፡፡ 

5. ጨረታው የሚዘጋው በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ 30ኛው ቀን 2013 ዓ/ም 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በእለቱ 4፡30 ሰዓት ተጫራች ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ 

6. ሁሉም ተጫራቾች ለሎት አንድ 20,000.00፣ ለሎት ሁለት 20,000.00፣ ለሎት ሦስት 40,000.00 የጨረታ ማስከበርያ በcpo፣ በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና በማይሻር ሌተር ኦፍ ክሬዲት የቀረበ ዋስትና፣ ጥሬ ገንዘብ ፣ የተረጋገጠ ቼክ ወይም የክፍያ ትእዛዝ፣ ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል፡፡ 

7. ተጫራቹ ካሁን በፊት በፅ/ቤታችን ተወዳድሮ ያሸነፈው ንብረት 100% ካላስገባ ካላቀረበ/ በዚህ ጨረታ መወዳደር አይችልም፡፡ 

8. ተጫራቹ ነጠላ ዋጋና የጠቅላላ ዋጋ በግልጽ ማስቀመጥ አለበት። በተጨማሪም በጨረታ ዶክመንቱ ውስጥ የተዘጋጁት ፎርማት ተሞልተውና ተፈርመው መቅረብ አለባቸው፡፡ 

9. በዶክመንቱ ከተሰጠው ስፔስፊኬሽን ውጪ የሚቀርብ ተቀባይነት የለውም፡፡ 

10. የጨረታው አሸናፊ ውል ማስከበሪያ ካሸነፈው ዋጋ በCPO፣ በተረጋገጠ የባንክ ጋራንቲ፣ በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና የውል ማስከበሪያ (Performance bond guarantee) 10% ማስያዝ የሚችልና በ3 ቀን ወስጥ ውል አስሮ በዶክመንቱ በተጠቀሰው ቀን ንብረቱን ማስገባት የሚችል 

11.በጨረታው ሂደት ጨረታውን ለማዛበት ለማጭበርበር የሞከረ ተጫራች ከጨረታው ውጭ እንደሚሆንና በመንግስት ግዢ እንዳይሳተፍ ለማድረግ ወደ ክልሉ ፋይናንስና ፕላን ቢሮ ደብዳቤ እንደምንፅፍ 

12. ጨረታ ሳጥኑ ከተዘጋ በኋላ የሚመጣውን የጨረታ ዶክመንት ተቀባይነት የለውም። 

13 ጨረታው ፀንቶ የሚቆየው ጨረታው ከተከፈተ ለ60 ተከታታይ ቀናት ብቻ ነው፣ 

14. ጽ/ቤቱ ጨረታውን እንደአስፈላጊነቱ ከእያንዳንዱ ነጠላ ዋጋ 20% የመጨመር ወይም የመቀነስ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ 

15 የሚቀርበው ጨረታዶክመንት 

15.1ቴክኒካል አንድ ኦርጅናልናሁለት ኮፒ ሰነድ ለየብቻው እሽጎ ማቅረብ የሚችል እንዲሁም 

15.2 ፋይናንሻል አንድ ኦርጅናል ሁለት ኮፒ ሰነድ ለየብቻው እሽጎ ማቅረብ የሚችል መወዳደር ይችላል። 

16. ጽ/ቤቱ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው። 

(አድራሻ ፡- ትግራይ መቐለ ስልክ ቁጥር 0344407335/0914755845 

የመቐለ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ጽ/ቤት 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo