የትግራይ ክልል ቢሮ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ስር ለሚገኙት 8 ኮሌጆች ግልጋሎት የሚዉሉ የተለያዩ የዉጭና የሀገር ዉስጥ የቢሮ እቃዎች ለ 2008 በጀት ዓመት በአገር ደረጃ በግልጽ ጨረታ አወዳደሮ ለመግዛት ስለሚፈልግ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ያማላ ይጋበዛል

የትግራይ ክልል ቴክኒክ ሞያና ትምህርትን ስልጠናን ቢሮ

1 ተጫራቾች የዘመኑን ግብር የከፈሉና ንግድ ፍቃድ ያሳደሱ መሆን አለባቸዉ

2 ተጫራቾች ቫት የተመዘገበበት ቲን ሰርትፍኬትÂ በአቅራቢነት የተመዘገበበት ማስረጃ ታሕሳስ ወር 2008 ዓም ቫት የከፈለበት ማቅረበ አለበት

3 ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ለሁለቱም ብር 110, 000(አንድ መቶ አስር ሺ) ብርÂ ለሎት 1 የዉስጥ ሀገር የቢሮ እቃዎች 60,000(ስልሳ ሺ) ብር ለሎት 2 የዉጭ ሀገር እቃዎች 50,000(ሀምሳ ሺ) ብር በጥሬ ገንዘብ ወይም በተረጋገጠ ቼክ ወይም ሲፒኦ በኢትዮዽያ ብሔራዊ የባንክ ከተፈቀደላቼ ከታወቁ ባንኮች የተሰጠ በማንኛዉም ሁኔታ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትናÂ ከታወቀ ባንክ ከጨረታ መከፈቱ በፊት ማቅረብ አለባቸዉ

4የተዘጋጀዉ የተጫራቾች መመሪያና ዝርዝር ሰነድ ጨረታ ዶክመንት የማይመለስ ብር 50 በመክፈል ከቢሮ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠናÂ ትግራይ ክልል የግዠ ፋይናንስና ንብረተ አስተዳደር ድጋፍ ሰጪ የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥርÂ 333 በመቅረብ በገዛችሁት ሰነድ ዝርዝር ዋጋ በመሙላት በታሸገ ፖስታ ሰነድ ኦርጂናል ከአንድÂ ኮፒ ዋጋ የተሞላበት በማዘጋጀት ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን 12 /06 /2008 ዓም ጀምር እስከ 26/ 06 /2008 ዓም በስራ ሰዓት በአካል በመቅረበ ለጨረታ በተዘጋጀዉ ሳጥን በማስገባት መወዳደር ይቻላል

5 ጨረታ ሳጥን የሚዘጋበት ቀን 28/ 06 /2008 ዓመ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን 28 /06 /2008 ዓመ 8፡30 ሰዓት ከሰዓት ብኃላ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪል በተገኙበት ቢሮ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ትግራይ ክልል ይከፈታል

6 ቢሮዉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

አደራሻ መቀለ ዓዲ ሓቂ ኮምፕሌክስ ህንፃ ቢሮ ቁጥር 333 ፊት ለፊት ደደቢት ማይክሮ ፋይናንስ

ለተጨማሪ ማብራሪያ 0344403447 /0914765273

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo