በአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጤና ጥበቃ ቢሮ አገልግሎት የሚውል የተለያዩ የመኪና ጎማ ግዥ ለመግዛት ህጋዊ ከሆኑ አቅራቢዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

የኣፋር ጤና ጥበቃ ቢሮ
  1. . ስለዚህ በጨረታው ለመወዳደር የሚፈልጉ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ማሟላት ይጠበቅባቸዋል፡፡
  2. በዚህ ግልፅ ጨረታ የሚወዳደሩ አቅራቢ ድርጅቶች2013 ዓ.ም በጀት አመት የታደሰ የንግድ ፈቃድ የአቅራቢነት ምዝገባ ምስክር ወረቀት የተጨማሪ እሴት ታክስ እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ምዝገባ ሠርተፍኬት ማቅረብ አለበት:: 
  3. ተጫራቾች የሚያቀርቡትን የመወዳደሪያ ሀሳብ ኦርጅናሉን በአንድ ፖስታ ኮፒውን በአንድ ፖስታ የተጫራቶቹ ስምና ፊርማ አድራሻ በግልፅ ተፅፎባቸው ሁለቱም ፖስታዎች በአንድ ፖስታ ተደርጎ ስሰም ታሽጎ መቅረብ ሲኖርበት እቃዎች በተወሰነው ጊዜና ሰዓት በአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጤና ጥበቃ ቢሮ በግዥና ፋይ/ንብ/አስ/ደ. ከራ ሂደት ህንጻ ቁጥር 1 ለዚሁ ተብሎ የተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው:: 
  4. ተጫራቾች የሚያቀርቡትን የመወዳደሪያ ሀሳብ ቢሮው ለመግዛት የፈለገውን እቃዎች ኦርጅናል እና አንድ ኮፒ የመወዳደሪያ ሰነድ ማቅረብ ወይም የመጫረቻ ሰነድ ማምጣት ግዴታ አለባቸው።
  5. የሚገዙት እቃዎችን አይነት እና ዝርዝር መግለጫ (Specificaton) ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይችላል፡፡ 
  6. ማንኛውም የጨረታ ተወዳዳሪ ለሚያቀርባቸው እቃዎች ቫት ሳይጨምር የጠቅላላ ዋጋውን 1 % የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ ቼክ (CPO) ከመወዳደሪያ ሃሳብ ማቅረቢያ ጋር በፖስታ ታሽጎ ማቅረብ አለበት:: 
  7. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን በግብዣ መልክ በመውሰድ ከአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጤና ጥበቃ ቢሮ በግዥና ፋይ/ንብ/ አስተ/ደጋፊ ስራ ሂደት ህንጻ ቁጥር 1 መውሰድ ይችላሉ፡
  8. የተዘጋጀው ጨረታ ዝርዝር ሰነድ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ለ7 የስራ ቀናት እስከ ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ድረስ በግብዣ ዝተው በዛው ቀን ከረፋዱ 4፡00 ሰዓት ተጫራቶች በሌሉበት ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጤና ጥበቃ ቢሮ በግዥና ፋይ/ንብ/አስተ/ደጋፊ ስራ ሂደት ህንጻ ቁጥር 1ይከፈታል፡፡ 
  9.  ተጫራቾች ሰነዱን ገዝተው በመሙላት እና በማዘጋጀት ኦሪጅናል የመወዳደሪያ ሀሳብ ዶክመንታችሁን በአንድፖስታ ውስጥ በሰም በማሸግ ኮፒውን በሌላ ፖስታ ውስጥ በሰም በማሸግ በማስገባት ሁለቱንም ፖስታዎች በአንድፖስታ አድርጎ በሰም አሽገው ለዚሁ ግዥ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማሸግ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  10. .ቢሮው ሊገዛው ያቀረበው የእቃ ዝርዝር ተጫራቶቹ በከለር የታተመ ስዕላዊ መግለጫ ማቅረብ ግዴታ አለባቸው::
  11. ሻጭ ንብረቱን ስንብረት ከፍል ድረስ ወስዶ ካስረከበ በኋላ በስሙ ሞዴል 19 አስቆርጦ ሂሳብ ከፍል ወስዶ ሂሳቡን ማወራረድ አለበት::
  12. የጨረታው መክፈቻ ጊዜ ቀን የጨረታውን መክፈቻ ፕሮግራሙን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባይገኙ ቢቀሩ የጨረታውን መክፈቻ ሂደት አያስተጓጉልም፡፡
  13. .ቢሮው የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው:: 

በተጨማሪ ማብራሪያ ካስፈለጎት በስልክ ቁጥር፡- 033-666 00-21/22 ደውለው ይጠይቁ፡፡ 

የአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በጤና ጥበቃ ቢሮ በግዥና /ንብ/አስተ/ደጋፊ ስራ ሂደት

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo