በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የሰሜን ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ የተለያዩ የተሸከርካሪ መለዋወጫ ዕቃዎች፣ጎማና ባትሪ፣ የዳቦ ማሽን መለዋወጫ ዕቃዎች መግዛት ይፈልጋል

በሀገር መከላከያ ሚኒስትር የሰ/ ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ
  • · የተለያዩ የተሸከርካሪ መለዋወጫ ዕቃዎች
  • · ጎማና ባትሪ
  • · የዳቦ ማሽን መለዋወጫ ዕቃዎች

በዚህም መሠረት በስራው የተሰማሩ ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸው የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆናቸውን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ ቫት ተመዝጋቢና ለሚያቀርቧቸው ዕቃዎች ኦርጅናል ለመሆናቸው ማስረጃ መስጠት የሚችሉ ድርጅቶች ይጋብዛል፡፡

በመሆኑም ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር የያዘ ሰነድ የማይመለስ 100.00 (አንድ መቶ ብር) በመክፈል ዘወትር በሥራ ሰዓት መቐለ ላጪ አካባቢ ከሚገኘው ሰሜን ዕዝ ሜንቴናንስ ኢንጅነሪንግ ሪከቨሪ መምሪያ ግዥ ቢሮ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ የጨረታ ሰነድ በመግዛት በቢሮው ወደ ተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን ጨረታው መስከረም 26/2013 ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 4:30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ ማብራሪያ፡-03-42-400002/ 0920426802

በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የሰሜን ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo