መቐለ ዩኒቨርሲቲ የመኝታ ቁጥጥር አገልግሎት ፣ የአውቶቡስ ኪራይ አገልግሎት ፣ የህንፃ መሳርያ ዕቃዎች ፣ የኤሌክትሪክ ዕቃዎች ፣ የመጋረጃ ጨርቅ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

መቐለ ዩንቨርስቲ

ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ግዜ : 8/1/2013

ጨረታዉ የሚዘጋበት ግዜ : በ16ኛዉ ቀን ጠዋት 3:30 ሰዓት

ጨረታዉ የሚከፈትበት ግዜ : በ16ኛዉ ቀን ጠዋት 4:00 ሰዓት    ቁጥር 02/2013

መለያ

የጨረታው ዓይነት

የጨረታ ማስከበሪያ ብር

ማብራሪያ

ሎት 01

የመኝታ ቁጥጥር አገልግሎት

100,000.00

ሎት 02

የአውቶቡስ ኪራይ አገልግሎት

100,000.00

ሎት ዐ3

የህንፃ መሳርያ ዕቃዎች

70,000 00

ሎት 04

የኤሌክትሪክ ዕቃዎች

70,000.00

ሎት 05

የመጋረጃ ጨርቅ

50,000,00

  1. 1. በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያለውና ፈቃዱን በዘመኑ የታደሰ ለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል
  2. 2. በቀረበው ዝርዝር ስፔስፊኬሽን እና መስፈርት መሰረት ማቅረብ የሚችል፡፡
  3. 3. የተጨማሪ እሴት ታክስ ቫት ምዝገባ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችል በባንክ የተመሰከረለት (CPO) ሲፒኦ ወይም የባንክ ዋሰትና በመቐለ ዩኒቨርሲቲ ስም ማሰራት የሚችሉ
  4. 4. ማንኛውም ተጫራች የማይመለስ ብር 100 /አንድ መቶ ብር በመክፈል ለዚህ የተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ መውሰድ ይችላል፡፡
  5. 5. ማንኛውም ተጫራች ለዚሁ ጨረታ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከመቐለ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳ/ጽ/ቤት መውሰድ ይችላል፡፡
  6. 6. ተጫራቶች ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛው ቀን 3፡30 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን የመወዳደሪያ ሰነዳቸው ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡
  7. 7. ጨረታው ከወጣበት በ16ኛው ቀን ጠዋት 3:30 ሰዓት የጨረታ ሳጥን ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን ልክ በ4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልጽ ይከፈታል፡፡ 16ኛው ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡
  8. 8. በጨረታው አሸንፎ በወቅቱ ውል ለማያስር የጨረታ እሸናፊ ያስያዘው የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ (CPO) ይመለስለትም፡፡
  9. 9. ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ ማብራሪያ

የግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር: C21-201

ስ.ቁ 0344 414784/0914727448፡ 2 ሳቁ, 23፡

ዋና ግቢ መቐለ ዩኒቨርሲቲ መጠየቅ ይቻላል

መቐለ ዩኒቨርሲቲ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo