የመቐለ ውሃ አገልግሎት ጽ/ቤት ለ2013 በጀት ዓመት የሚያገለግል የተለያየ መጠን ያላቸው ኤች ዲ ፒ ቱቦ ግዢ አወዳድሮ በግልጽ ጨረታ ለመግዛት ይፈልጋል

የመቕለ ከተማ መጠጥ ዉሃ ኣቅርቦት
  1. ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን : 30/12/2012
    ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን : በ30ኛዉ ቀን ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት
    ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን : በ30ኛዉ ቀን ከጠዋቱ 4:30 ሰዓት
  2. የታደሰ ሕጋዊ ንግድ ፍቃድና የአቅራቢዎች መታወቂያ ፍቃድ ያላቸው፣
  3.  ቫት የተመዘገበና የመጨረሻ ወር ቫት ዲከለር ያደረገ ቲን ቁጥር ማቅረብ የሚችሉ ፣
  4. የጨረታው ዶክሜንት የማይመለስ 200(ሁለት መቶ) በመክፈል መቐለ ውሃ አገልግሎት ጽ/ቤት በመምጣት የጨረታው ዶክሜንት ከደጋፊ ሥራ ሂደት ግዢ ፣ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 13 መግዛት ይችላሉ፡፡
  5. ጨረታ ዶክሜንቱን ማስገባት የሚቻለው በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 30ኛው ቀን 2013 ዓ.ም 4፡00 ሰዓት ወደ ጨረታ ሳጥኑ ማስገባት ይችላሉ፡፡
  6. ጨረታው የሚዘጋው በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ30ኛው ቀን በ4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዕለቱ 4፡30 ሰዓት ተጫራቾች ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  7. ሁሉም ተጫራቾች 120000.00 የጨረታ ማስከበሪያ በCPO በሁኔታ ላይ ልተመሰረተ የባንክ ዋስትና፣ በማይሻር ሌተር ኦፍ ክሬዲት የቀረበ ዋስትና ጥሬ ገንዘብ / የተረጋገጠ ቼክ ወይም የከፍያ ትእዛዝ ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል።
  8. ተጫራቹ ካሁን በፊት በጽ/ቤታችን ተወዳድሮ ያሸነፈው ንብረት 100% ካላስገባ (ካላቀረበ ) በዚህ ጨረታ መወዳደር አይችልም፡፡
  9. ተጫራቹ ነጠላ ዋጋና የጠቅላላ ዋጋ በግልጽ ማስቀመጥ አለበት በተጨማሪም በጨረታ ዶክሜንት ውስጥ የተዘጋጁት ፎርማት ተሞልተውና ተፈርመው መቅረብ አለባቸው፡፡
  10. በዶክሜንቱ ከተሰጠው ስፔስፍኬሽን ውጪ የሚቀርብ ተቀባይነት የለውም፡፡
  11. የጨረታው አሸናፊ ውል ማስከበሪያ ካሸነፈው ዋጋ በCPO በተረጋገጠ የባንክ ጋራንቲ በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና የውል ማስከበሪያ (Performance bond guarantee) 10% ማስያዝ የሚችልና በ3 ቀን ውስጥ ውል አስሮ በዶኩሜንቱ በተጠቀሰው ቀን ንብረቱን ማስገባት የሚችል፡፡
  12. በጨረታው ሂደት ጨረታውን ለማዛባት ለማጭበርበር የሞከረ ተጫራች ከጨረታው ውጪ እንደሚሆንና በመንግሥት ግዢ እንዳይሳተፍ ለማድረግ ወደ ክልሉ ፋይናንስና ፕላን ቢሮ ደብዳቤ እንደምንፅፍ
  13.  ጨረታ ሳጥኑ ከተዘጋ በኋላ የሚመጣውን የጨረታ ዶክሜንት ተቀባይነት የለውም።
  14. ጨረታ ፀንቶ የሚቆየው ጨረታው ከተከፈተ ለ60 ተከታታይ ቀናት ብቻ ነው፡፡
  15. ጽ/ቤቱ ጨረታው እንደ አስፈላጊነቱ ከእያንዳንዱ ነጠላ ዋጋ በ20%  የመጨመር  ወይም   የመቀነስ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  16. የሚቀርበውን ጨረታዶክሜንት
  • 14.1 ቴክኒካል አንድ ኦርጅናልና ሁለት ኮፒ ሰነድ ለየብቻው አሽጎ ማቅረብ የሚችል እንዲሁም
  • 14.2 ፋይናንሻል አንድ ኦርጅናል ሁለት ኮፒ ሰነድ ለየብቻው አሽጎ ማቅረብ የሚችል መወዳደር ይችላል።

16. ጽ/ቤቱ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው ፡፡

አድራሻ፦ ትግራይ መቐለ

መቐለ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ጽ/ቤት

ስልክ ቁጥር፡- 0344407335 /0914755845

የመቐለ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት

ጽ/ቤት ደ/ስ/ሂ/ፋይናንስና ግዢ አስተዳደር

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo