የሰሜን ሪጅን የመ/ሠ/ማ/ዋ/ ኤጀንሲ እና በስሩ ለሚተዳደሩ ቅ/ጽ/ቤቶች ለ2013 ዓመት አገልግሎት የሚውሉ፣ የጽህፈት መሳሪያዎች አላቂ የጽዳት ዕቃዎች፣ቋሚ ንብረቶች ወንበር፣ ጠረጴዛ፤ ሸልፍ፣ የደንብ ልብስ፣ በጫማ ፣ የመኪና ባትሪዎች፣ የሞተር እና የመሪ ዘይት ወዘተ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

የሰሜን ሪጅን የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ
  • የጽህፈት መሳሪያዎች አላቂ የጽዳት ዕቃዎች፣
  • ቋሚ ንብረቶች ወንበር፣ ጠረጴዛ፤ ሸልፍ፣
  • የደንብ ልብስ፣ ጫማ ፣
  • የመኪና ባትሪዎች፣
  • የሞተር እና የመሪ ዘይት ወዘተ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል። በዚህ መሠረት በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች፣ 
  1. በዘርፉ ህጋዊና የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያላቸውና የዘመኑ ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣ 
  2. በገንዘብ ሚ/ር በዕቃ አቅራቢዎች ዝርዝር በተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይነት የተመዘገቡ እንዲሁም የ2013 ዓ/ም ጨረታ መሳተፍ የሚችሉ ለመሆናቸው ከሚመለከተው ግብር ሰብሳቢ አካል የተሰጣቸውን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ። 
  3. ከእቅራቢዎች ስም ዝርዝር ውስጥ በተለያዩ ጥፋቶች ያልተሰረዙ ወይም የቅጣት ግዜያቸውን ያልተጠናቀቁ በዚህ ጨረታ መሳተፍ አይችሉም። 
  4. እያንዳንዱ ተጫራች በተራ ቁጥር ከኛ ለተገለጸው የጽሕፈት መሳሪዎች /አላቂ የጽዳት ዕቃዎች ቋሚ ንብረቶች ወንበር፣ ጠረጴዛ፣ሼልፍ የደንብ ልብስ፣ ጫማ፣ የመኪና ባትሪዎች፣የሞተር እና የመሪዘይት ወዘተ ጨረታ ብር 3000.00/ሶስት ሺ ብር/ የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ (ጥሬ ገንዘብ) በጽ/ቤቱ ስም ማቅረብ ይኖርበታል። 
  5. የጨረታውን ሰነድ የማይመለስ ብር 50.00 (ሃምሳ ብር) በመከፈል ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በስራ ሰዓት በሂሳብ ክፍል ቁጥር 5 በመቅረብ መግዛት ይችላሉ። 
  6. እያንዳንዱ ተጫራች ለሚወዳደሩበት የጽሕፈት መሣሪያዎች፣የጽዳት ዕቃዎች፣ደንብ ልብስ፣ ጫማ፣ ቋሚ ብረት ወንበር ፤ጠረጴዛ፣ ሸልፍ፣ የመኪና ባትሪዎች ፣የሞተር እና የመሪዘይት ወዘተ በመለየት በግልጽ መጻፍ ይኖርበታል ስርዝድልዝ ካለው የማንቀበል መሆኑን እንዲሁም የድርጅቱን ማህተምና ፊርማ በማድረግ በፖስታ በማሸግ ጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባትና ከጨረታው ሰነዱ ጋር በናሙና መሠረት የማቅረብ ግዴታ አለበት። 
  7. ጨረታው በጋዜጣ ካወጣበት ጀምሮ ለ15 ተከታታይ የሥራ ቀናት የሚቆይ.ሆኖ በ15ኛው የሥራ ቀን በዚሁ ዕለት ከጥዋቱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት 4፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ወይም የጨረታው ሰነድ ከተሞላ ወኪል ባይገኝም የሚከፈት መሆኑን። 
  8. አሸናፊ የሆነ ድርጅትን ብረቱን በራሱ ትራንስፖርት ማቅረብ የሚችል። 
  9. ጽ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሠረዝ መብት አለው። 
  • ስልክ ቁጥር 0344400274 እና 0342415758 

የሰሜን ሪጅን የመንግስት ሠራተኞች 

ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ (መቐለ) 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo