የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር በሰሜን ዕዝ ጠ/መምሪያ የ20ኛ ክ/ጦር ግዥና ዴስከ ለ2013 ዓ/ም በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውሉ አላቂ የቢሮ ፅህፈት ማቴሪያል ግዢ ፣ አላቂ የፅዳት ማቴሪያል ግዥ ፣ ለፕሮፓጋንዳና ቅስቀሳ ግዥ፣ ለህሙማን ቀለብ የሚውል ወተት ግዥ ፣ ቋሚ የቢሮ ዕቃዎች ግዥ ፣ የተሽከርካሪ መለዋወጫ ዕቃዎች ግዥ ፣ ወ/ዊ መሳሪያዎች ዕድሳት ጥገና የሚውል የተለያዩ ማቴሪያሎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር በሰሜን ዕዝ ጠ/መምሪያ የ20ኛ ክ/ጦር መምሪያ
  • ሎት 1 አላቂ የቢሮ ፅህፈት ማቴሪያል ግዢ፣
  • ሎት 2. አላቂ የፅዳት ማቴሪያል ግዥ፣
  • ሎት 3,ለፕሮፓጋንዳና ቅስቀሳ ግዥ፣
  • ሎት 4. ለህሙማን ቀለብ የሚውል ወተት ግዥ፣
  • ሎት 5. ቋሚ የቢሮ ዕቃዎች ግዥ፣
  • ሎት 6.የተሽከርካሪ መለዋወጫ ዕቃዎች ግዥ፣
  • ሎት 7.ለወ/ዊ መሳሪያዎች ዕድሳት ጥገና የሚውል የተለያዩ ማቴሪያሎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል ።
  • ስለሆነም ከዚህ በታች ያሉት ቅድመ ሁኔታዎች የምታሟሉ አቅራቢዎች እንድትጫረቱ ይጋብዛል።
  1. 1. ተጫራቾች ለወጣው ጨረታ በዚህ የስራ ዘርፍ የተሰማሩ፤ ቫት ተመዝጋቢ የሆኑ የዘመኑ ግብር የከፈሉ የታደሰ ንግድ ፍቃድ እና የግብር ከፋይ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችሉ፤ የአቅራቢነት ምዝገባ ሰርተፍኬት ያላቸው ተጫራቾች ይጋብዛል።
  2. 2. ለጨረታ ማስከበሪያ በኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ከተፈቀደላቸው ከፋይናንስ ተቋሞች CPO ብቻ ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
  3. 3. ዕቃዎቹ ዓዲ-ግራት የ20ኛ ክ/ጦር ግቢ በራሱ ትራንስፖርት ማቅረብ የሚችል ።
  4. 4. ተጫራቾች ማስረጃ በየራሳቸው ፎቶ ኮፒ አድርገው ማቅረብ የሚችሉ ዋናውን ሲጠየቁ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለበት።
  5. 5. የጨረታ ሰነድ ከነሐሴ 16/12/2012 ዓ/ም እስከ መስከረም 06/01/2013 ዓ/ም ዘወትር በስራ ሰዓት ከ20ኛ ክ/ጦር ግዥ ዴስክ ቢሮ ብር 100.00 /አንድ መቶ ብር/ በመግዛት መውሰድ ይችላሉ።
  6. 6. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በእለቱ፡ 06/01/2013 ዓ/ም ከጠዋቱ 3፡30 ሰዓት ተዘግቶ በእለቱ 4:00 ሰዓት ጨረጃው ይከፈታል።
  7. 7. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  • ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር- 0342455429/0987394858/0931 102471/ደውሎ መጠየቅ ይቻላል።

አድራሻ

  •   ክልል---- ትግራይ
  • ዞን----- ምስራቃዊ
  • ቦታ-____ አዲ-ግራት የ20ኛ ክ/ጦር ካምፕ

የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር በሰሜን ዕዝ ጠ/መምሪያ የ20ኛ ክ/ጦር መምሪያ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo