መቐለ ዩኒቨርሲቲ ሰርገኛ ጤፍ ፣ የአትክልት እና ፍራፍሬ ፣ ያለቀለት የተፈጨ ሽሮ፣ዛላ በርበሬ እና ቅመማ ቅመም ፣ የተለያዩ ሸቀጣሸቀጦች ፣ የሆቴልና መስተንግዶ አገልግሎት ፣ የምግብ መገልገያ እቃዎች ፣ የምግብ ማብሰያ ማሽኖች መለዋወጫ እቃዎች ፣ የኤሌክትሪክ እቃዎች ፣ የፅዳት እቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

መቐለ ዩንቨርስቲ

ቁጥር 01/2013

ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን : 24/11/2012

ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን  : በ16ኛዉ ቀን ከጥዋቱ 3:30 ሰዓት

ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን:   በ16ኛዉ ቀን ከጥዋቱ 4:00 ሰዓት ይከፈታል በ15ኛዉ ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለዉ የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል

1. በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያለውና ፍቃዱንም በዘመኑ የታደሰ ለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፣

2. በቀረበው ዝርዝር ስፔስፊኬሽን እና መስፈርት መሰረት ማቅረብ የሚችል፣

3. የተጨማሪ እሴት ታክስ ቫት ምዝገባ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችል፣

መለያ

የጨረታው አይነት

የጨረታ ማስከበሪያ ብር

ማብራሪያ

ሎት -01

ሰርገኛ ጤፍ

150,000.00

ሎት -02

የአትክልት እና ፍራፍሬ

50,000.00

ሎት -03

ያለቀለት የተፈጨ ሽሮ፣ዛላ በርበሬ እና ቅመማ ቅመም

100,000.00

ሎት -04

የተለያዩ ሸቀጣሸቀጦች

50,000.00

ሎት -05

የሆቴልና መስተንግዶ አገልግሎት

50,000.00

ሎት -06

የምግብ መገልገያ እቃዎች

50,000.00

ሎት -07

የምግብ ማብሰያ ማሽኖች መለዋወጫ እቃዎች

50,000.00

ሎት -08

የኤሌክትሪክ እቃዎች

50,000.00

ሎት -09

የፅዳት እቃዎች

50,000.00

በባንክ የተመሰከረለት CPO/ሲፒኦ ወይም የባንክ ዋስትና በመቐለ ዩኒቨርሲቲ: ስም ማስገባት የሚችሉ

4. ማንኛውም ተጫራች የማይመለስ ብር 100 አንድ መቶ ብር/ በመክፈል ለዚህ የተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ መውሰድ ይችላል፣

5. ማንኛውም ተጫራች ለዚሁ ጨረታ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከመቀሌ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳ/ጽ/ቤት መውሰድ ይችላል፣

6. ተጫራቾች ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛው ቀን 3:30 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን የመወዳደሪያ ሰነዳቸው ውስጥ ማስገባት ይችላሉ::

7. ጨረታው ከወጣበት በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ 3:30 ሰዓት የጨረታ ሳጥን ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን ልክ 4 :00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልፅ ይከፈታል፡፡ 16ኛው ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፣

8. በጨረታው አሸንፎ በወቅቱ፡ ውል ለማያስር የጨረታ አሸናፊ ያስያዘው የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ (CPO) አይመለስለትም፣

9. ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

ለበለጠ ማብራሪያ

የግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት /ቤት ቢሮቁጥር C21-201 /0344 414784/0914727448 ፖሳቁ. 231ዋና ግቢ፣ መቐለ ዩኒቨርሲቲ

መቐለ ዩኒቨርሲቲ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo