መቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ኮምፕሬሄንሲቭ ስፔሺያላይዝድ ሆስፒታል የመድኃኒት ዕቃዎች ፣ የላቦራቶሪ ሪኤጀንት ዕቃዎች ፣ የሕክምና መሣሪያ ዕቃዎች ፣ የህትመት ውጤቶች ዕቃዎች ፣ የበርበሬ ማስፈጫ የጉልበት ዋጋ አገልግሎት ፣ የጤፍ ማስፈጫ የጉልበት ዋጋ አገልግሎት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

መቐለ ዩንቨርስቲ

ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን : 13/10/2012

ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን: በ 10ኛዉ ቀን ከጥዋቱ 3:00

ጨረታዉ መኪፈትበት ቀን: በ 10ኛዉ ቀን ከጥዋቱ 4:00 ሰዓት ይከፈታል በ10ኛዉ ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለዉ የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰኛት ይከፈታል

የጨረታ ቁጥር CHS/ACSH/09/2012

1.የዘመኑ የታደሰ ሕጋዊ ንግድ ፍቃድ

2.የአቅራቢዎች ምዝገባ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችል ወይም በግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ዌብሳይት በአቅራቢነት የተመዘገበ

3.የተጨማሪ እሴት ታክስ(ቫት) ተመዝጋቢ የሆነ

4.የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የሚያቀርብ

5.ለማጭበርበር በድርጅቱ ስም ቃለ መሃላ ማቅረብ የሚችል

.

የጨረታው ዓይነት

ሎት

የጨረታ ማስከበሪያ ባንክ ጋራንት ወይም በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ

1

የመድኃኒት ዕቃዎች

ሎት 1

100,000.00

2

የላቦራቶሪ ሪኤጀንት ዕቃዎች

ሎት2

50,000.00

3

የሕክምና መሣሪያ ዕቃዎች

ሎት3

100,000.00

4

የህትመት ውጤቶች ዕቃዎች

ሎት4

80,000.00

5

የበርበሬ ማስፈጫ የጉልበት ዋጋ አገልግሎት

ሎት5

30,000.00

6

የጤፍ ማስፈጫ የጉልበት ዋጋ አገልግሎት

ሎት6

30,000.00

6.ማንኛውም ተጫራች የማይመለስ ብር 100.00(አንድ መቶ ብር) በመክፈል የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ መውሰድ ይችላል፡፡

7.ማንኛውም ተጫራች ለዚሀ ተብሎ የተዘጋጀ የጨረታ ሰነድ ከመቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ግቢ በግ/ን/ ፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 10 በመቅረብ መውሰድ ይችላል፡፡

8.ጨረታው አየር ላይ የሚቆየው ጊዜ የአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 10ኛው ቀን ጠዋት 330 ሰዓት ተዘግቶ 400 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ራሳቸው ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልጽ ይከፈታል:: 10ኛው ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡

9.ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

መቐለ ዩኒቨርሲቲ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo