የሰሜን ዕዝ ደረጃ 3 ሆስፒታል መቐለ ለታካሚዎች አገልግሎት የሚውል ቀለብ እና ለሽሬ ሆስፒታል የሚያገለግል የመኪና ሰርቪስ የታካሚዎች ቀለብ እና የመኪና ሰርቪስ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

አገር መከላኪያ ሚኒስቴር የሰሜን ዕዝ ደረጃ -3 ሆስፒታል

በዘርፉ የተሰማሩ ሕጋዊ የንግድ ፍቃድ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር፣ የአቅራቢነት ሰርተፍኬት እና የቫት ሰርተፍኬት ያላቸው የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆናቸውን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ ድርጅቶችን ይጋብዛል።

በመሆኑም ተጫራቾች የጨረታ ዝርዝር መመሪያና ዝርዝር ፍላጎት የያዘ ሰነድ የማይመለስ ብር 30.00 (ሰላሳ ብር ብቻ) እንዲሁም ለጨረታ ማስከበሪያ ብር 1000.00 (አንድ ብር ብቻ) በባንክ የተመሰከረ CPO ማስያዝ የሚችሉ ዘወትር በሥራ ሰዓት በሰሜንዕዝ ደ/3 ሆስፒታል ግዥ ክፍል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 የሥራ ቀናት ለጨረታ በተዘጋጀው ሣጥን ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን ጨረታ ሰኔ 23 ቀን 2012 . ከጠዋቱ 330 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡

መሥሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ይሁን ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር፡- 0910914889/0344-41-00-24+251-342418611 ደውለው ማረጋገጥ ይችላሉ፡፡

የሰሜን ዕዝ ደረጃ-3 ሆስፒታል

መቐለ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo