የትግራይ ክልል ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ ጋብዮን በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

የትግራይ ክልል ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ
  • ሎት 1 ጋብዮን በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም በጨረታው ለመወዳደር የምትፈልጉ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላችሁ እቅራቢ ድርጅቶች በጨረታው እንድትወዳደሩ እየጋበዝን፣ የተዘጋጀው የጨረታ ዶክመንት የማይመለስ ብር 100.00 በመክፈል ሕጋዊ የንግድ ፈቃዳችሁን በመያዘ ከቢሮአችን የዕቃ ግዥ ክፍል ቢሮ ቁጥር 2 በሥራ ሰዓት እየመጣችሁ መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን፣ በጨረታው ለመሳተፍ ቀጥለው የተዘረዘሩትን ማሟላት ያስፈልጋል፡፡

  • የዘመኑን የታደሰ ንግድ ፈቃድ፣ የአቅራቢዎች ምዝገባ ሰርተፊኬት፣ የVat ሰርተፊኬት፣ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር/Tin/ እና ያለፈው ወር ቫት /Vat/ ዲክለር የተደረገበት ማስረጃ ከጨረታ ሰነዱ ጋር አብሮ መቅረብ አለበት፡፡
  • ተጫራቾች የጨረታ መመሪያውን በጥንቃቄ ኢይተው መወዳደር አለባቸው::
  • የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ በጨረታ ዶክመንቱ ላይ የተጠቀሰውን መጠን ገንዘብ በCPO አሰርተው ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  • ቢሮአችን በጨረታ ከቀረበው ያዕቃዎች ብዛት አስከ 20% የመጨመር ወይም የመቀነስ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  • ጨረታው ሰኔ 15/2012 ዓ.ም ከጠዋቱ በ3፡30 ሰዓት ዘግቶ ወዲያውኑ መገኘት የሚፈልጉ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቢሮአችን የዕቃ ግዥ ክፍል ይከፈታል።
  • ቢሮአችን የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለተጨማሪ ማብራሪያ፡

  • በስልክ ቁጥሮች 034 440 36 63 /034 440 43 46 ወይም በፋክስ ቁጥር 034 440 99 71 /034 440 36 63 መጠየቅ ይቻላል፡፡

የትግራይ ክልል ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ

Company Info

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo