ሂወት እርሻ መካናይዜሽን ኃ/የተ/የግ/ማህበር በ2012/2013 ዓ.ም ምርት ዘመን የተለያዩ ፀረ-አረም ኬሚካል (Non Selective herbicidelit 22,405 2.4 DLit 333) በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

ሂወት እርሻ መካናይዜሽን ኃ/የተ/የግ/ማህበር

ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን : 29/9/2012

ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን:  በ11 ኛዉ የሥራ ቀን ከጥዋቱ 400 ሰዓት

ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን : በ11ኛዉ የሥራ ቀን ከጥዋቱ 4:30 ሰዓት                                               ስለሆነም በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች የጨረታው ዝርዝር መምርያ የማይመለስ ብር 200 በመክፈል ይህ ጨረታ በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 10ኛው የስራ ቀን ድረስ ዘወትር በስራ ሰዓት አዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ፊንፊኔ ህንፃ 6ተኛ ፎቅ ከሚገኘው የኩባንያው ግዢና ጉዳይ ፈፃሚ ፅህፈት ቤት ወይም ሁመራ ከተማ ቀበሌ 04 ከሚገኘው የኩባንያችን ዋና ቢሮ ሰነዱን መወሰድ ይችላሉ። ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ታተሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 11ኛው የሥራ ቀን ከጥዋቱ 400 ሰዓት ጨረታው ተዘግቶ በዕለቱ 430 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። ድርጅታችን የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡-0911-237245/0935406182 ደውለው ይጠይቁ።

ሂወት እርሻ ማካናይዜሽን /የተ/የግ.ማህበር

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo