የወልቃይት ስኳር ልማት ፕሮጀክት 20,000 ሊትር ውሃ መያዝ የሚችል ጌጅና ፓምፕ ያለው አንድ (01) የውሃ ቦቴ ለአንድ አመት መከራየት ስለሚፈልግ ተጫራቾች እንድትወዳደሩ ይጋብዛል

የወልቃይት ስኮር ልማት ፕሮጀክት
  • ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን 20/9/2012
    ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን: በ16ኛዉ ቀን ከጧቱ 3:00ሰዓት
    ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን: በ16ኛዉ ቀን ከጧቱ 3:30 ሰዓት
    በጨረታው መሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች የታደሰ አዲስ ህጋዊ የንግድ ስራ ፈቃድ፣ የግብር ከፋይ ምስክር ወረቀት (TIN) የዘመኑ የብቃት ማረጋገጫ ከላውዶ እና የመኪናው የባለቤትነት ሊብሬ ማቅረብ የሚችሉ :: 
  • ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ብር 10,000 (አስር ሺ ብር ) በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ወይም በጥሬ ገንዘብ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ከመከፈቱ በፊት ወይም ከጨረታው ሰነድ ጋር በወልቃይት ስኳር ልማት ፕሮጀክት ስም ማቅረብ ይችላሉ :: 
  • ተጫራቾች የጨረታ ገርዝር ሰነድ የማይመለስ ብር 100 በመክፈል ከወልቃይት ስኳር ልማት ፕሮጀክት ከማይ ጋባ ከተማ በፕሮጀክቱ፡ አቅርቦትና ፋሲሊቲ ማኔጅመንት መምርያ በግዥ ቡድን ቢሮ ቁጥር 1 ወይም ከመቀሌ ከተማ የትግራይ ልማት ማህበር ከሚገኘው የፕሮጀክቱ፡ ማስተባበርያ ጽ/ቤት 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 375 የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ:: 
  • ተጫራቾች የሚጫረቱበት ዋጋ በመግለፅ በታሸገ ኢንቨሎፕ በፕሮጀክቱ አቅርቦትና ፋሲሊቲ ማኔጅመንት መምሪያ በግዢ ቡድኑ ቢሮ ቁጥር 1 ለዚህ ትብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይችላሉ :: 
  • ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት በ16ኛው ቀን ከጧቱ፡ 3፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚህ ቀን ጧት 3፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በወልቃይት ስኳር ልማት ፕሮጀክት በአቅርቦትና ፋሲሊቲ ማኔጅመንት መምሪያ ይከፈታል፡፡ ፕሮጀክቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ 
  • ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር የወልቃይት ስኳር ልማት ፕሮጀክት ስቁ 0914001262/ 0929184332/ 0914723649 
  • የመቀሌ ላይዘን ኦፊስ ስልክ ቁጥር፡- 034446452/0918445826 በመደወል መጠየቅ ይቻላል 

የወልቃይት ስኳር ልማት ፕሮጀክት 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo