መቐለ ዩኒቨርሲቲ የእንስሳት ጤና ሳይንስ ኮሌጅ Poultry farm equipment & Agricultural Machinery በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

መቐለ ዩንቨርስቲ
  1.  ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን : 21/9/2012
    ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን: በ21 ቀን ጠዋት 4:00 ሰዓት
    ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን: በ21 ቀን ጠዋት 4:30
    በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ፣ የቫት ምዝገባ ሰርትፊኬት፣ የግብር ከፋይ ምዝገባ ሰርትፊኬት፣ እና የአቅራቢ ምዝገባ ሰርትፊኬት ማቅረብ የሚችል። 
  2. የቀረበዉ ዝርዝር የቴክኒክ መስፈርት ማሟላት የሚችል።
  3. ለጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቢንድ (CPO/ ሲፒኦ) Lot 1. Poultry farm equipment ብር 150,000.00 Lot 2. Agricultural Machinery ብር 150,000.00 በባንክ የተመሰከረለት CPO/ሲፒኦ ወይም የባንክ ዋስትና በኮሌጁ ስም ማስያዝ የሚችሉ 
  4. ማንኛዉም ተጫራች የማይመለስ ብር 100.00 (አንድ መቶ ብር) በመክፈል ለዚሁ የተዘጋጀዉ የጨረታ ሰነድ መዉሰድ ይችላል። 
  5. ማንኛዉም ተጫራች ለዚሁ ጨረታ የተዘጋጀዉን የጨረታ ሰነድ ከመቐለ ዩኒቨርሲቲ እንስሳት ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ቃላሚኖ ግቢ ፋይናንስ ግዥና ንብረት አስተዳደር ፅ/ቤት መዉሰድ ይችላል። 
  6. ተጫራቾች ጋዜጣዉ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 21ኛዉ ቀን 4፡00 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ዉስጥ ማስገባት ይችላሉ።
  7. .ጨረታዉ ከወጣበት በ21 ቀን ጠዋት 4:00 ሰዓት የጨረታ ሳጥኑ ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን ልክ በ4:30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በግልጽ ይከፈታል። 21ኛዉ ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለዉ የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል። 
  8. በጨረታዉ አሽንፎ በወቅቱ ዉል ለማያስር የጨረታ አሸናፊ ያስያዘዉ የጨረታ ማስከበሪያ ቢድቦንድ (CPO) አይመለስለትም። 
  9. ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ። ለበለጠ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር፡- +2510344412801 ደዉሎ ማነጋገር ይቻላል። ፋይናንስ ግዥና ንብረት አስተዳደር ፅ/ቤት ቢሮ ቁጥር 7 ቁ፡ +251348990238 ፖሳቁ. 231 

መቐለ ዩኒቨርሲቲ እንስሳት ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ቃላሚኖ ግቢ 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo