የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ Construction of Remaining Activities at Hawassa Pilot Training School(PTS) (with three project Packages) and Mekele Pilot Training School (PTS) (with three project Packages) ኮንትራክተሮችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ሥራዎች ማሠራት ይፈልጋል

የኢትዩጰያ አየር መንገድ ግሩፕ
  • ጨረታ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን : 19/ 9/ 2012
    ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን : 6/ሐምለ/ 2012 9:00 ሰዓት
    ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን  : 6/ ሐምለ/ 2012 9:30 ሰዓት
    Lot 1 Construction of Remaining Activities at Hawassa Pilot Training School(PTS) (with three project Packages) and
  • Lot 2 Construction of Remaining Activities at Mekele Pilot Training School (PTS) (with three project Packages)

ለሆነም በሙያው ዘርፍ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው፣

የታደሰ የኮንስትራክሽን ሚኒስቴር የምዝገባ የምስክር ወረቀት ያለው፣

የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆነ እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ተጫራች በጨረታው መሳተፍ ይችላል።   

1 ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የሥራ ቀናት ሰኣቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ ብር 200.00/ሁለት መቶ ብር በሂሳብ ቁጥር 1000006958277 (E99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ጨረታ ቁጥር SSNT-T202 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit slip Copy)   ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ የእቃ ግዢ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡

2 ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ የእቃ ግዢ ክፍል ሰኔ 22 ቀን 2012 . ከቀኑ 900 ሰዓት ድረስ የሀዋሳውን እ ና ሀምሌ 6 ቀን 2012 . ከቀኑ 9:00 ሰዓት ድረስ የመቀሌውን ግንባታ ሥራ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መስሪያ ቤት የሠራተኞች መዝናኛ ክበብ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን 9:30 ሰዓት ይከፈታል፡፡

ለተጨማሪ ማብራሪያ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ

ቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ

ፕሮኪውርመንት እና ሰፕላይ ቼይን ማኔጅመንት ክፍል

በስልክ ቁጥር፡- 011 517 8953/4258/4552

ኢሜይል: EmiruGaethiopianairlines.com እና ESAYASTS@ethiopianairlines.com

አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo