መቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ኮምፕሬሄንሲቭ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለ2012 ዓ/ም በጀት ዓመት አገልግሎት የጀኔረተር መለዋወጫ እቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

መቐለ ዩንቨርስቲ
  1. ጨረታ በኣዲስ ዘመን የወጣበት ቀን: 10/9/2012
    ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን : 21ኛዉ ቀን ከጠዋት 3:30 ሰዓት
    ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን : 21ኛዉ ቀን ከጠዋት 4:00 ሰዓት
    1. የዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ፣
  2. 2. የአቅራቢዎች ምዝገባ ሰርቲፍኬት ማቅረብ የሚችል ወይም በግዢና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ዌብሳይት በአቅራቢነት የተመዘገበ፣
  3. 3. የተጨማሪ እሴት ታክስ/ቫት/ ተመዝጋቢ የሆነ፣
  4. 4. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የሚያቀርብ፣
  5. 5. ላለማጭበርበር በድርጅቱ ስም ቃለመሀላ ማቅረብ የሚችል፣

ተ.ቁ

የጨረታ ዓይነት

ሎት

የጨረታ ማስከበርያ ባንክ ጋራንት ወይም በባንክ የተረጋገጠ ስፒኦ

1

የጀኔረተር መለዋወጫ እቃዎች

ሎት- 1

80,000.00 ብር

6. ማንኛውም ተጫራች የማይመለስ ብር 100.00 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል የተዘጋጀ የጨረታ ነድ መውሰድ ይችላል፡፡

7. ማንኛውም ተጫራች ለዚሁ ተብሎ የተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ከመቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ግቢ በግ/ን/ ፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 10 በመቅረብ መውሰድ ይችላል፡፡

8. ጨረታዉ አየር ላይ የሚቆየው ጊዜ የአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀ ጀምሮ 21ኛዉ ቀን ጠዋት 330 ሰዓት ተዘግቶ 400 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ራሳቸዉ ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልጽ ይከፈታል። 21ኛዉ ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡

9. ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

10. ላለማጭበርበር በኮሌጁ ስም ቃለ መሃላ ማቅረብ የሚችል፡፡

መቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር

ኮምፕሬሄንሲቭ እስፔሲያሲዝድ ሆስፒታል

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo