በመቐለ ዩኒቨርሲቲ ሕብረተሰብ ሳይንስና ቋንቋዎች ኮሌጅ (የሕ/ሳ/ ቋ/ኮ) ዘመናዊ የቋንቋ ቤተ መከራ ዕቃዎች ማቅረብ ፣ መግጠም ፣ ሙከራ ማድረግ እንዲሁም የአጠቃቀም ስልጠና መስጠት አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

መቐለ ዩንቨርስቲ

ጨረታ በኣዲስ ዘመን የወጣበት ቀን: 10/9/2012

ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን : 16ኛዉ ቀን ከጠዋት 3:30 ሰዓት

ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን : 16ኛዉ ቀን ከጠዋት 4:00 ሰዓት

1 ማንኛውም አቅራቢ ከተዘጋጀው ፎርማት ውጭ ዋጋ ሞልቶ ማቅረብ የማይፈቀድ መሆኑና ከዚህ ፎርማት ውጭ የሞላ ግን ከውድድር ውጭ እንደሚሆን በቅድሚያ እናሳውቃለን፡፡

2 ተወዳዳሪዎች በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ ንግድፈቃድ፡ Tin No VAT እና የአቅራቢዎች ሰርተፍኬት ኮፒ ማቅረብ አለባቸው።

3 ጨረታው ለተወዳዳሪዎች ክፍት ሆኖ የሚቆይበት በጋዜጣ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ ለተከታታይ 15 ቀናት በአየር ላይ የሚውል ሲሆን ጨረታው የሚዘጋበት ቀን ደግሞ በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ 330 እኤአ አቆጣጠር ሲሆን እንዲሁም በተመሳሳይ ቀን 400 ሰዓት ጠዋት ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በመቐለ ዩኒቨርሲቲ ዓዲ ሓቂ ግቢ ይከፈታል፡፡

ማሳሰቢያ፡- ቀኑ ካላንደር ወይም በዓል/ ከሆነ ቀጣዩ የስራ ቀንና ሰዓት ይከፈታል ፡፡

4. ተጫራቾች በባንክ የተመሰከረለት CPO/ሲፒኦ ወይም የባንክ ዋስትና በኮሌጁ አካውንት ማስያዝ/ማቅረብ አለባቸው።

5 ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነድ ለመውሰድ የማይመለስ ብር 100(አንድ መቶ) በመክፈል መውሰድ ይችላል::

6. ተወዳዳሪዎች ወደ የሕ/ሳ/ቋ ኮሌጅ ዓዲ ሓቂ ግቢ በአካል በመምጣት በፖስታ የታሸገ ሰነዳቸው ወደ ተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት አለባቸው:

7. ተወዳዳሪዎች በሚያቀርቡት የአንድ ዋጋ ሁሉም የመንግስት ተከፋይ ሂሳቦች ያጠቃለለ መሆን አለበት::

8.የመወዳደርያ ፎርሙ ስርዝ ድልዝ ካለው ተወዳዳሪው ከውድድር ውጭ ይሆናል፡፡

9. ተወዳዳሪዎች በመወዳደሪያ ሰነድ የሕ/ሳ/ቋ/ኮሌጅ ኦርጅናል ማህተም ያለበት የጨረታ ሰነድ ላይ መሙላት አለባቸው::

10. ጨረታው አሸንፎ በወቅቱ ውል ለማያስር የጨረታ አሸናፊ ያስያዘው የጨረታ ማስከበሪያ CPO/ሲፒኦ አይመለስለትም::

11. አሸናፊ ድርጅት ያሸነፈው እቃ በራሱ ወጪና ትራንስፖርት እቃዎቹ ወደ መቐለዩ.ሕ/ሳቋ/ኮሌጅ ዓዲ ሓቂ ካምፓስ ማስገባት አለበት ::

12. ማሳሰቢያ:አሸናፊ ድርጅት እቃዎቹ ከማቅረብ በተጨማሪ መግጠም፡ሙከራ ማድረግ እንዲሁም ለአጠቃቀሙ በሚገባ ማሰልጠን የሚችል መሆን አለበት፡፡

13 የሕብረተሰብ ሳይንስና ቋንቋዎች ኮሌጅ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ተ.ቁ

የጨረታ ዓይነት

የጨረታ ማስከበሪያ ብር

ማብራሪያ

ሎት 2

ዘመናዊ የቋንቋ ቤተ መከራ ዕቃዎች ማቅረብ ዕቃዎች ማቅረብ ፣መግጠም፣ሙከራ ማድረግ እንዲሁም የአጠቃቀም ስልጠና መስጠት

460,000.00

ለበለጠ ማብራሪያ፡- መቐለ ዩኒቨርሲቲ ዓዲ ሓቂ ግቢ

የሕብረተሰብ ሳይንስና ቋንቋዎች ከሴጅ ቢሮ ቁጥር B5-201

ስልክ ቁጥር፡- 251-03-44-40-63-45/03-44 40-55- 30/0914746120 በመደወል ይችላሉ

ፖ. ./ POBox 451 መቐለ ኢትዮጵያ

../Tel 25 1-344-405530/406345 Mekelle,

Ethipa Email: mekelle-melele.university@telecom.net.et

በመቐለ ዩኒቨርሲቲ ዩኒቨርሲቲ ሕብረተሰብ

ሳይንስና ቋንቋዎች ኮሌጅ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo