መቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ኮምፕሬሄንሲቭ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለ2012 ዓ.ም በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውሉ እቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

መቐለ ዩንቨርስቲ
  1. ጨረታ በኣዲስ ዘመን የወጣበት ቀን: 10/9/2012
    ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን : 10ኛዉ ቀን ጠዋት 3:30 ሰዓት
    ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን : 10ኛዉ ቀን ጠዋት 4:00 ሰዓት
    የዘመኑን የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ
  2. የአቅራቢዎች ምዝገባ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችል ወይም በግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ዌብሳይት በአቅራቢነት የተመዘገበ
  3. የተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት ተመዝጋቢ የሆነ
  4. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የሚያቀርብ
  5. ላለማጭበርበር በድርጅቱ ስም ቃለ መሀላ ማቅረብ የሚችል 

ተቁ

የጨረታው ዓይነት 

ሎት 

የጨረታ ማስከበሪያ ባንክ ጋራንት ወይም 

በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ 

1



የተለያዩ ምግብ ግብዓቶች እቃዎች 

ሎት -1

50,000.00 ብር 

2



የበሰለ ዳቦ አቅርቦት 

ሎት -2

80,000.00 ብር

3

የነጭ ጤፍ አቅርቦት እቃ 

ሎት -3

100,000.00 ብር

4

የበርበሬ ማስፈጫ የጉልበት ዋጋ 

አገልግሎትና የጤፍ ማስፈጫ የጉልበት

ዋጋ አገልግሎት 

ሎት -4

30,000.00 ብር

5



የእንጀራ ጋጋሪዎች የጉልበት ዋጋ 

አገልግሎት 

ሎት -5

20,000.00 ብር

6.ማንኛውም ተጫራች የማይመለስ ብር 100.00/አንድ መቶ ብር/ በመክፈል የተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ መውሰድ ይችላል። 

7.ማንኛውም ተጫራች ለዚሁ ተብሎ የተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ከመቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ግቢ በግ/ን/ፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 10 በመቅረብ መውሰድ ይችላል። 

8.ጨረታው አየር ላይ የሚቆየው ጊዜ አዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 10ኛው ቀን ጠዋት 3፡30 ሰዓት ተዘግቶ 4፡00 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ራሳቸው ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልፅ ይከፈታል። 10ኛው ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡ 

9ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው። 

10.ላለማጭበርበር በኮሌጁ ስም ቃለ መኃላ ማቅረብ የሚችል። 

መቐለ የኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር 

ኮምፕሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo