በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን በመቀሌ ቅ/ጽ/ቤት የሁመራ ጉም መቅ/ጣቢያ በህገ ወጥ መንገድ ወደ አገር ሊገቡና ሊወጡ ሲሉ የተያዙ የጽዳት ዕቃዎች፣ ምግብ ነክ ዕቃዎች፣ ፀረ-አረም ፣ የጽህፈት መሳሪያ ነክ ዕቃዎች፣ ልዩ ልዩ ዕቃዎች እና ኮስሞቲክስ ነክ ዕቃዎች ባሉበት ሁኔታ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል

የኢትዮጸያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን
  • ጨረታዉ ባዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን  : 23/8/2012
    ጨረታዉ የሚዘጋበት  የሚከፈትበት ቀን :  ለሐራጅ ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ከወጣበት ቀን ጀምሮ በስምንተኛው ቀን ጠዋት 3:30 ሰዓት ተዘግቶ በዚያኑ ቀን ጠዋት 400 ሰዓት ይከፈታል፡፡   ለግልፅ ጨረታ ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ከወጣበት ቀን ጀምሮ በዘጠነኛው ቀን ጠዋት 3:30 ሰዓት ተዘግቶ በዚያኑ ቀን ጠዋት 400 ሰዓት ይከፈታል፡፡
    የጽዳት ዕቃዎች፣
  • ምግብ ነክ ዕቃዎች፣
  • ፀረ-አረም እና ፀረ-መጸለም፣
  • የጽህፈት መሳሪያ ነክ ዕቃዎች፣ ልዩ ልዩ ዕቃዎች እና ኮስሞቲክስ ነክ ዕቃዎች ባሉበት ሁኔታ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።

በመሆኑም፦

  1. 1. በጨረታ በቀረቡት ዕቃዎች ላይ ለመወዳደር የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች በጨረታ ከሚሸጠው ዕቃ ጋር ተዛማጅነት ያለው የ2012 ዓ.ም የታደሰ ንግድ ፍቃድ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርተፍኬት የዘመኑን ግብር የከፈለ ስለመሆኑ ከሊራንስ እና የተጨማሪ እሴት ታክስ እንቅስቃሴያቸውን ያሳወቁበት በቅርብ ጊዜ የተሰጣቸው የምስክር ወረቀት እና የንግድ መለያ ቁጥሩን ከመጫረቻ ሰነዱ ጋር አያይዞ በኤንቨሎፕ በማሸግ ለዝግ ጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ያለበት ሲሆን ለግልፅ ጨረታው ደግሞ በጨረታው ዕለት ይዞ መምጣት ይኖርበታል። ይሁን እንጂ ለልዩ ልዩ ዕቃዎች የማንኛውም ዘርፍ ንግድ ፍቃድ ያለው መወዳደር ይችላል፡፡
  2. 2. ተጫራቾች የግልፅ ጨረታውን ሰነድ ዘወትር በስራ ሰዓት ከሰኞ እስከ ዓርብ ከ2፡00-6:00 ሰዓት ከሰዓት በኋላ ከ9፡00-12:00 ሰዓት እንዲሁም ቅዳሜ ጠዋት ከ2፡00-6:00 ሰዓት የማይመለስ ብር 100 (አንድ መቶ ብር) በመክፈል በመቅረጫ ጣቢያው በመሄድ ይህ ጨረታ አየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ እስከ መዝጊያው ቀን ድረስ የጨረታ ሰነድ መግዛት የሚችሉ ሲሆን የሃራጅ ጨረታው ደግሞ በነፃ ማግኘት ይችላሉ።
  3. 3. በግልፅ ጨረታ ለመሳተፍ ተጫራቾች ለሚወዳደሩባቸው ዕቃዎች የሰጡትን ዋጋ አምስት በመቶ (5%) እንዲሁም ለሐራጅ ጨረታ በቀረቡት ዕቃዎች ላይ ለመጫረት ብር 15,000 (አስራ አምስት ሺህ) ብር ብቻ ለጨረታ ዋስትና (CPO) በሁመራ ጉምሩክ መቅረጫ ጣቢያ ስም በባንክ አሠርተው ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
  4. 4. ተጫራቾች በሚከተለው የጨረታ ቀን (ስኬጁል) መሰረት መጫረት ይችላሉ።

ተ.ቁ

የመቅ/ጣቢያው ስም

የጨረታው ዓይነት

የንብረት መመልከቻ ቀን ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ከወጣበት ቀን ጀምሮ

የጨረታው መዝጊያ እና የመክፈቻ ቀንና ሰዓት

1

ሁመራ

ሐራጅ

እስከ ስምንተኛው ቀን

ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ከወጣበት ቀን ጀምሮ በስምንተኛው ቀን ጠዋት 3:30 ሰዓት ተዘግቶ በዚያኑ ቀን ጠዋት 4፡00 ሰዓት ይከፈታል፡፡

ግልፅ

እስከ ዘጠነኛው ቀን

ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ከወጣበት ቀን ጀምሮ በዘጠነኛው ቀን ጠዋት 3:30 ሰዓት ተዘግቶ በዚያኑ ቀን ጠዋት 4፡00 ሰዓት ይከፈታል፡፡

  1. 5. የጨረታው መክፈቻ ቦታ፡- በሁመራ ጉምሩክ መቅረጫ ጣቢያ የሚካሄድ ሲሆን፣ ጨረታው ተጫራቾች/ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት ወይም በታዛቢዎች ፊት ይካሄዳል።
  2. 6. ለጨረታው አሸናፊ ተጫራቾች ለጨረታው ዋስትና ያስያዙት (CPO) ከሚከፍሉት ዋጋ ጋር የሚታሰብላቸው ሲሆን ለተሸናፊ ተጫራቾች ደግሞ የጨረታው ውጤት ከተገለፀ በ3 ቀናት ውስጥ ተመላሽ ይደረግላቸዋል ።
  3. 7. አሸናፊ ተጫራቾች ማሸነፋቸውን በደብዳቤ ከተገለፀላቸው ቀን ጀምሮ በ5 ቀናት ውስጥ ያሸነፉበትን ዋጋ ገንዘብ ገቢ በማድረግ ዕቃውን መረከብ አለበት።
  4. 8. ከላይ በተ/ቁ 7 በተገለፀው ቀናት ውስጥ ክፍያውን ገቢ ያላደረገ ተጫራች ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙት ለመ/ቤቱ ገቢ ሆኖ ዕቃው በድጋሚ ለሽያጭ ይቀርባል ።
  5. 9. የጨረታው አሸናፊ ከጉምሩክ ንብረቱን ከተረከበበት ቀን ጀምሮ ባሉት 3 ተከታታይ ቀናት ወደ ንግድ መደብሩ (መሸጫ ቦታው) ንብረቱን መውሰድ አለበት።
  6. 10. ኮሚሽኑ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  • ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥሮች፡-ሁመራ 034-248-5433/ 034-248-50 65

በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን

በሁመራ ጉምሩክ ባስሥልጣን

መቅረጫ ጣቢያ ጽ/ቤት

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo