የትግራይ ልማት ማህበር ከዚህ ቀጥሎ የተጠቀሱት ኤልክትሮኒክስ እቃዎች እና ሌሎች ተጨማሪ የኤሌክትሮኒክስ አክሰሰሪዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

የትግራይ ልምዓት ማሕበር

 

  • 40 /አርባ /ዴስክ ቶፕ ኮምፒተር
  • 560 አምስት መቶ ስልሳ/ ሞኒተር
  • 560 /አምስት መቶ ስልሳ / ኪቦርድ
  • 300 /ሶስት መቶ/ ዲቫይደር
  • 44 /አርባ አራት/ ስተብላይዘር እና ሌሎች ተጨማሪ የኤሌክትሮኒክስ አክሰሰሪዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል በዚህ መሰረት

በዚህ መሰረት፡-

1. የዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸዉ

2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /Tin Number/ ሰርተፊኬትና የመጨረሻ ወር የቫት ዲክላሬሽን የሚቀርቡ

3. የዘመኑ የታደሰ የአቅራቢነት የምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችሉ፣

4. የቫት ተመዝጋቢ የሆኑ፣

5. ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ ከተ.ቁ 1 - 4 የተጠቀሱትንና

የሚመለከታቸውን ማስረጃ ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው

ማቅረብ አለባቸው፣

6. ተጫራች 10,000.00 የኢትዩጰያ ብር የጨረታ ማስከበርያ በሲፒኦ ብቻ ማቅረብ ይኖርባቸዋል

7. ተጫራቾች የጨረታው ሰነድ በሰም በታሸገ ፖስታ በማድረግ ኦርጅናልና ኮፒ በመለየት ፌርማ ና የድርጅቱ ማሕተም በመሳረፍ ማቅረብ ይኖርባቸዋል

7. የጨረታው ሰነድ በሪፖርት ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ ቀናት የማይመለስ ብር 50 (ሃምሳ ብር) ከፍሎ በትግራይ ልማት ማህበር ዋና ፅ/ቤት ከቢሮ ቁጥር 410 መዉሰድ ይችላሉ

9 ይህ ጨረታ በማስታወቂያ በወጣ በ16ኛዉ በ8:00 ሰዓት ታሽጎ በዕለቱ 8:30 ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸዉ ባሉበት በትግራይ ልማት ማህበር ዋና ፅ/ቤት ይከፈታል

10. የጨረታመክፈቻዉ ቀን የበአል ቀን ወይም ቅዳሜና እሁድ ላይ ከዋለ በመሚቀጥለዉ የስራ ቀን ይከፈታል

11 ፅሕፈት ቤቱ ከጠቅላላ ግዥ 25% የመጨመር ወይም የመቀነስ መብት አለዉ

10. አሰሪዉ ጽ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ በጨረታውን ኣይገደድም

ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 0344409923 መጠየቅ ይቻላል

የትግራይ ልማት ማህበር

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo