መቐለ ዩኒቨርሲቲ እንስሳት ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የቤተ-ሙከራ አቃዎች የምርመራ ኪት ግብኣቶች በሀገር አቀፍ ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

መቐለ ዩንቨርስቲ
  1. ጨረታዉ በኣዲስ  ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን: 19/8/2012
    ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን : በ21ኛዉ ቀን ከጥዋቱ 3:30
    ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን : በ21ኛዉ ቀን ከጥዋቱ 4:00
    በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ፣ የቫት ምዝገባ ሰርተፊኬት፣ የግብር ከፋይ ምዝገባ ሰርተፊኬት፣ እና የአቅራቢ ምዝገባ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችል፣
  2. የቀረበው ዝርዝር የቴክኒክ መስፈርት ማሟላት የሚችል ፣
  3. ለጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ (CPO/ሲፒኦ/ )
  • የቤተ-ሙከራ አቃዎች የምርመራ ኪት ግብኣቶች

በባንክ የተመሰከረለት CPO/ሲፒኦ ወይም የባንክ ዋስትና በኮሌጁ ስም ማስያዝ የሚችሉ

4. ማንኛውም ተጫራች የማይመለስ ብር 100 /ኣንድ መቶ ብር በመከፈል ለዚሁ የተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ መውሰድ ይችላል፣

5. ማንኛውም ተጫራች ለዚሁ ጨረታ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከመቀሌ ዩኒቨርሲቲ እንስሳት ጤና ሳይንስ    ኮሌጅ ቃላሚኖ ግቢ ፋይናንስ ግዥና ንብረት አስተዳደር ጽ/ቤት መውሰድ ይችላል፣

6. ተጫራቾች ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 21ኛው ቀን 3:30 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ጨረታ ተብሎ    በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ::

7. ጨረታው ከወጣበት በ21ኛው ቀን ጠዋት 3፡30 ሰዓት የጨረታ ሳጥኑ ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን ልክ በ4፡00 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልፅ ይከፈታል፡፡ 21ኛው ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፣

8. በጨረታው አሽንፎ በወቅቱ ውል ለማያስር የጨረታ አሸናፊ ያስያዘው የጨረታ ማስከበሪያ  ቢድ ቦንድ (CPO) አይመለስለትም፣

9. ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

ለበለጠ ማብራሪያ በስልክቁ 034-899-03-64 ደውሎ ማነጋገር ይቻላል::

ፋይናንስ ግዥና ንብረት አስተዳደር ጽ/ቤት

በአስተዳደር ህንፃ ቢሮ ቁጥር 17፣ ስ.ቁ. 034899-03-64፣ ፖ.ሳ.ቁ. 2084

መቐለ ዩኒቨርሲቲ እንስሳት ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ቃላሚኖ ግቢ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo