የመኪና ሃራጅ ማስታወቂያ

ከፍተኛ ፍርድ ቤት

አፈ/ከሳሽ -ጥዕና ፍቅሪ እራስ አገዝ ሕ/ስ/ማህበር አ/ተከሳሽኢብራሂም ዓብደልቃድር መካከል ባለው የአፈፃፀም የሚል ክርክር በብር 1,217,216 ግምት መነሻ ዋጋ መኪና የሚገዛ ተጫራች በጋዜጣችሁ ማስታወቂያ ወጥቶ ይጠራ ጋዜጣ ከወጣበት እና ማስታወቂያ ከተለጠፈበት አንድ ወር ከቆየ በኋላ ተጫራች ደግሞ ሲፒኦ የመነሻ ዋጋ 25 ፐርሰንት አስቀድሞ ማስያዝ እንደሚገባው እና የጨረታው ቀን 26/09/2012 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 እስከ ቀኑ 630 ተካሂዶ ውጤቱ ከሰዓት በኋላ 900 ሰአት ችሎት ላይ እንዲቀርብ የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመቐለ የተሰየመው ፍታብሔር ችሎት አዟል፡፡

የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፍታብሔር ችሎት

+251 334 411201

+251 344-40-24-20

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo