የትግራይ ክልል የገጠር መሬት ልማት የኣካባቢ ጥበቃ አጠቃቀምና አስተዳደር ኤጄንሰ ለ2008 በጀት ዓመት ለክልሉ ኤጄንሲ በክልሉ ለሚገኙ የወረዳ ፅ/ቤቶች አገልግሎት የሚዉሉ ሞተር ሳይክሎች : በመቀለ እና አካባቢዉ ለሚካሄድ ጥናትና በኮንሰልታንት ለማጥናት ፣ የመኪና ጥገና ጋራዥ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛትና ለመኪና ጥገና ጋራዥ በ6 ወር የሚታደሰ የአንድ አመት ዉል ለማሰር ይፈልጋል

የትግራይ ክልል ገጠር መሬት የኣካባቢ ጥበቃ ኣጠቃቀምና ኣስተዳደር ኤጀንሲ

በዚሁ መሰረት በጨረታዉ መወዳደር የሚፈልጉ ማንኛዉም ህጋዊ ተጫራቾች ከዚህ በታች ያሉትን መስፈርቶች በሟሟላት ማቅረብ ይኖርባቸዋል

 1 ተወዳዳሪዎች

  • በዘረፉ የ2007/8 ዓ/ም የታደሰ ሕጋዊ ንግድ ፍቅድ ያላችሁ
  • VAT ተመዝጋቢዎች መሆናቸዉ ማስረጃ የሚቀርቡ
  • የጥቅምት /ሕዳር ወር የቫት ዲክለራስዩን ያላቸዉና ማስረጃ ሚያቀርቡ
  • ቲን ናምበር ያላቸዉና ማስረጃ የሚቀርቡ
  • በክልል ፋይናንስ ይሁን በፌደራል የመንግስት ግዢ በኣቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡና የ2007/8 ዓ/ም የታደሰ ማረጋገጫ ሰርተፍኬት የሚቀርቡ

 2  ተጫራቾች የጨረታዉ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ

  • ለሞተር ሳይክል ብር ብር 30,000 /ሰላሳ ሺ ብር/
  • ለመኪና ጋራዥ ብር 2000 /ሁለት ሺ ብር/
  • ለኮንሰልተንሲ ጥናትብር 5000 /አምስት ሺ ብር/

 በባንክ በተረጋገጠ ስፒኦ በጥሬ ገንዘብ ወይም ሰርቲፋይድ ቼክ በትግራይ ክልል የገጠር መሬት አካባቢ ኣጠቃቀምና ኣስተዳደር ኤጄንሲ ተጫራቾች የጨረታ ዝርዝር መመርያ የማይመለስ ብር 50 /ሃምሳ ብር/ በመክፈል ከቢሮ ቁጥር 17 በመዉሰድ ዋጋ ማቅረብያ ሰነዳቸዉን በስም በታሸጉ ኢንቨሎፕ ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ከ 6/05/2008 ዓ/ም ጀምሮ እስከ 23/05/2008 ድረስ በስራ ሰዓት ለክልሉ የገጠር ልማት መሬት አከባቢ ጥበቃ አጠቃቀምና ኣስተዳደር ኤጄንሲ ፓሳቁ 1234 በአድራሻ በመለክ ወይም በግንባር በመቅረብ በቢሮ ቁጥር 17 ለዚሁ በተዘጋጀዉ ሳጥን ዉስጥ በማስገባት መወዳደር ይችላሉ

3 ጨረታዉ በ18ኛዉ ቀን በ 23/5/2008 ዓ/ም በ 8:00 ሰዓት ከታሸገ በኃላ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪቻቸዉ በተገኙበት የተሻለ ቢሆን ባይገኝም በ 8:30 ሰዓት በክልሉ የገጠር መሬት የኣከባቢ ጥበቃ አጠቃቀምና ኣስተዳደር ኤጄንሲ ይከፈታል

4 ኣሸናፊዎች ላሸነፉት ዋጋ ዉል የማሰር /የመግባት/ ግዴታ አለለባቸዉ በገቡት መሰረትም ይፈፅማሉ በገቡት ዉል ሳይፈፅሙ በቀሩ በእያንዳንዱ ቀን ካሳያዙት የዉል ማስረከቢያ ጠቅላላ ዋጋ 0.1% በመቀጣት ገቢ እንዲያደርጉ ይደረጋል ወይም በህግ ይቀጣል

5 ተጫራቾች በቀረበዉ ጨረታ ሰነድ አስተያየት /ጥያቄ ከለዎት ከጨረታ መክፍቻዉ ከ5 ቀን በፊት ማቅረብ ይችላሉ በጨረታ ሰነድ ስርዝ ወይ ድልዝ ካለበት ተቀባይነት ኣይኖረዉም ከተጠቀሰዉ ቀን በኃላ ለሚመጣ ጥያቄ ኤጄንሲዉ መልስ ለመስጠት ኣይገደድም

6 ሁሉም ተወዳዳሪዎች(የሞተር ሳይክል የመኪና ጥገና ጋራጅና የኮንሰልታንሲ  ጥናት ተወዳዳሪዎች) ፋይናንሻል ዶከመንት ለብቻዉ ቴክኒካል ዶክመንግ ለብቻዉ ኣሽገዉ ማቅረብ ኣለባቼ

7 ቢሮዉ የተሻለ አማረጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

8 ለተጨማሪ ማብራርያ በስልክ ቁጥር 0344417104 ደዉለዉ መጠየቅ ይቻላል

ፋክስ ቁጥር  0344 411697

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo