የአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ቴ/ኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ ለስልጠና አገልግሎት የሚውሉ AUTOMOTIVE Technology ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

አፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ቴ/ኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ
  • (Lot-1), ICT
  • (Lot-2), furniture
  • Lot-2), GMF (General metal fabrication and Assembling
  • (Lot 3) Construction
  • (Lot 4) Automotive
  • (Lot 5) Electrical 
  • (Lot 6) Wood Work አቅርቦቶችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል ::
  1. AUTOMOTIVE Technology (Lot-1) =
  2. ICT (Lot-2)  እና furnichir (Lot-2)
  3. GMF (General metal fabrication and Assembling (Lot 3)
  4. Construction (Lot 4)
  5. Automotive (Lot 5)
  6. Electrical (Lot 6)
  7. Wood work እነዚህን እቃዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

 ፡፡

  1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸው፡፡
  2. የዘመኑን ግብር የከፈሉ ስለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  3. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ያላቸው።
  4. የግዥ መጠን ብር 100,000 (አንድ መቶ ሺህ ብር ) እና በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ ፡፡
  5. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከላይ ከተራ ቁጥር 1-4 የተጠቀሱትን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሠነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡
  6. የሚገዙ የእቃዎች ዓይነትና ዝርዝር መግለጫ (እስፔስፊኬሽን ) ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይችላሉ፡፡
  7. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 100 ( አንድ መቶ ብር ) በመክፈል ከቢሮው የግዥ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ( አፋር ሰመራ ) ክፍል ማግኘት ይችላሉ ፡፡
  8. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና (ቢድ ቦንድ) ለሚወዳደሩበት የዕቃውን ጠቅላላ ዋጋ 2% በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትእዛዝ (ሲ.ፒ.ኦ) ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸው ፡፡
  9. ማንኛውም ተጫራች ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 የሥራ ቀናት የጨረታ ሀሳቡን በአንድ ወይም በአንድ ወጥ በሆኑ ሁለት ቅጅዎች ማለትም ዋና እና ቅጅ በማለት በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በቴክኒክ ሙያና ኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ የተቋማት ስርጭት ዳይሬክቶሬት ቢሮ ውስጥ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በስራ ሰዓት እስከ 06/8/2012 ዓ.ም 4፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል ፡፡ በእዛው ቀን በዕለቱ 5፡00 ሰዓት ተጫራቾች ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የሚከፈት ይሆናል፡፡
  10. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  11. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለ ጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ በቢሮው ግዥ ፋይናስና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ክፍል ድረስ በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 0912981443 /0913101514/0938360959/ በመደወል ግኘት ይችላሉ::

አድራሻ፡-በአፋር ብሔ/ክ/መን/ቴክኒክ ሙያና

ኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ ሠመራ ሲመጡ ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ህንፃ 2ኛ ፎቅ ውስጥ እንገኛለን ::

ማሳሰቢያ፡-

  1. በአፈፃፀም ምክንያት ማስጠንቀቂያ የተሰጣቸው መወዳደር አይችሉም::

የአፋ/ብሔ/ክ/መንግሥት ቴክኒክና ሙያ ኢንተርፕራይዞች ልማት ቢሮ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo