ድርጃታችን መከላኪያ ኮንስትራክሸን ኢንተርፕራይዝ በመቐለ ከተማ ለሚገኘዉ ሪፈራል ሆስፒታል ለሚገነባዉ የመከላከያ ሪፈራል ሆስፒታል ፕሮጀክት አገልግሎት የሚዉል ደብል ፒክ አፕ ( Double cabinpick up) መኪና በጨረታ አወዳድሮ ለመከራየት ይፈልጋል

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

ድርጃታችን መከላኪያ  ኮንስትራክሸን  ኢንተርፕራይዝ በመቐለ ከተማ  ለሚገኘዉ  ሪፈራል  ሆስፒታል  ለሚገነባዉ  የመከላከያ    ሪፈራል  ሆስፒታል   ፕሮጀክት  አገልግሎት  የሚዉል  ደብል ፒክ  አፕ ( Double  cabinpick up) መኪና  በጨረታ  አወዳድሮ  ለመከራየት ይፈልጋል  ::   ስለሆነም  ነዳጅ   ድርጅቱ  ችሎ  ሌላዉ  ወጪ  ባለ ንብረቱ የሚሸፍን   ሲሆን   በዚሁ  መሰረት   ለአንድ  ቀን   የምታከራዩበትን  ሂሳብ  በሰም  በታሸገ  ፖስታ   ይህ  ማስታወቂያ   ከወጣበት  ቀን   ጀምሮ   እስከ   5 ተከታታይ    የስራ ቀናት  እንድታቀርቡ  እያሳወቅን  ተጫራቾች  የሚያሞሉት   መስፈርቶች    ማሞላት  እንዳለባችሁ   እናሳዉቃለን::
1 የታደሰ  ንግድ  ፍቃድ  (ሊብሬ)  ያለዉ::
2 የግብር ከፋይ  መለያ ቁጥር  ያለዉ(Tin) ማቅረብ  የሚችል::
3 በገቢዎች   የታተመ ተከታታይ  ቁጥር   ያለዉ  ህጋዊ ደረሰኝ   ማቅረብ  የሚችሉ::
4 በሊትር  ምን ያህል   መጎዝ  እንደምትችሉ  መገለፅ  አለበት::
5 የናፍታ  መኪና   መሆን  አለበት::
6 ተጫራቶች የሚወዳደሩበት  ዋጋ  በታሸገ  ፓስታ  እሰከ 06/01/07 ዓ/ ም  ከጥዋቱ  4:00 ሰዓት ማስገባት ይጠበቅባችዋል  ::
7 ጨረታዉ  06/01/07 ዓ /ም  ከጥዋቱ  4:30 ሰዓት ይከፈታል::
ማሳሰቢያ        ፕሮጀክቱ  ጨረታዉን  በከፊልም  ሆነ  በሙሉ የመሰረዝ  መብቱ  የተጠበቀ ነዉ
ለተጨማሪ  ማብራሪያ     የጨረታ  ቦታ አሪድ  ዩንቨርስቲ   አጠገብ   የመከላከያ  ስታፍ  ኮሌጅ  
ስልክ     0914 72 85  78   /  0914 -72-01-63 ይደዉሉ

 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo